በበጀት ዓመቱ ከ780 በላይ የውኃ ፕሮጀክቶች ተከናውነዋል።
ባሕር ዳር: መስከረም 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ውኃ እና ኢነርጅ ቢሮ የ2017 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም እና የ2018 በጀት ዓመት የዕቅድ ትውውቅን እያካሄደ ነው።
የአማራ ክልል ውኃ እና ኢነርጅ ቢሮ የማኅበረሰብ መር የተፋጠነ የውኃ...
“ጊዜን በአግባቡ መጠቀም ለውጤታማነት ቁልፉ ጉዳይ ነው” ስኬታማ ተማሪዎች
ደብረ ታቦር: መስከረም 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ሙሉ ለሙሉ ተማሪዎችን ካሳለፉ ትምህርት ቤቶች መካከል በደብረ ታቦር ከተማ የሚገኘው ዳልሻ ቤዛዊት ዓለም ትምህርት ቤት አንዱ ነው።
መክሊት ወንድሙ እና ኢዩኤል...
የባሕል ፍርድ ቤቶችን በክልሉ ሁሉም አካባቢዎች ተግባራዊ ለማድረግ እየተሠራ መኾኑን የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ...
ባሕር ዳር: መስከረም 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል የዳኞች ጉባኤ እየተካሄደ ነው። "የጋራ ራዕይ ለጠንካራ የዳኝነት ሥርዓት" በሚል መሪ መልዕክት እየተካሄደ የሚገኘው ጉባኤ በዛሬ ውሎው በባሕል ፍርድ ቤቶች ላይ ይመክራል።
በጉባኤው ላይ መልዕክት ያስተላለፉት...
ውሻን የሚያሳብድ በሽታ አሳሳቢ የማኅበረሰብ ችግር እየኾነ ነው።
ባሕር ዳር: መስከረም 23/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ውሻን የሚያሳብድ በሽታ "ራቢስ" በሚባል ቫይረስ በተለከፉ እንደ ውሻ፣ ቀበሮ፣ ተኩላ እና ሌሎች እንስሳት ንክሻ አማካኝነት የሚመጣ እና ወደ ጤናማ ሰው ሊተላለፍ የሚችል አደገኛ በሽታ ነው፡፡
በሽታው በሌሊት...
ልጆች እንዳይማሩ ማድረግ የትውልድን ነገ ማጨለም ነው።
አዲስ አበባ: መስከረም 23/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ በክልሉ የተፈጠረውን
የትምህርት ችግር ለመፍታት በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ ከሚዲያ አካላት ጋር ተወያይቷል።
የዓለም ኃያላን ሁሉ መሠረታቸው ትምህርት እና የተማረ የሰው ኃይል ነው። በአማራ ክልል የተፈጠረው የጸጥታ...