“ሰማይ የተገለጠብሽ፤ ምድር የተዋበችብሽ”

ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 28/2018 ዓ.ም (አሚኮ) አንቺ ሰማይ የተገለጠችብሽ፣ ምድርም የተዋበችብሽ፤ መንፈስ ቅዱስ የረበበብሽ፣ ቅዱሳኑ በሰርክ የሚመላለሱብሽ፤ ደጋጎቹ የጠለሉብሽ፤ የአምላክ ጥበብ የተገለጠብሽ፤ ሰማይ እና ምድር በአንድነት የሚታዩብሽ፤ ሰው እና መላዕክት የተባበሩብሽ ቅድስት ምድር ሕዝብ...

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላለፉ።

ሙሉ መልእክቱ ቀጥሎ ቀርቧል፦ እንኳን ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል አደረሳችሁ! ዘንድሮ የኢየሱስ ክርስቶስን ልደት የምናከብረው የተነገረው የተስፋ ቃል መድረሱን፣ የለውጥ ብርሃን መፈንጠቅ መጀመሩን፣ የመሻገር ዘመን መቅረቡን እያመንን ነው። ጉዟችን በውጣ ውረድ የተሞላ ነበር፤ ተስፋ አስቆራጭ መከራዎችን...

“ወደ አዕምሮአችን እንመለስ” ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ

ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 28/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጰሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኲስም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አሥተላልፈዋል። በመልዕክታቸውም...

“ጠንካራ ሀገር የሚገነባው በሕዝቦች አብሮነት እና በመመካከር እንደኾነ መንግሥት ጽኑ አቋም አለው” የሰላም ሚኒስትር...

ባሕርዳር፡ ታኅሣሥ 27/2018 (አሚኮ) መንግሥት ለዘላቂ ሰላም ግንባታና ችግሮችን በምክክር የመፍታት ባሕል እንዲዳብር በትኩረት እየሠራ መኾኑን የሰላም ሚኒስትር መሐመድ እድሪስ ገልጸዋል። መንግሥት ሰላማዊ የፖለቲካ ትግልንና ውይይትን እንደመርህ በመውሰድ ለሀገር ዘላቂ ብልጽግና በትጋት እየሠራ እንደሚገኝም አስታውቀዋል። መንግሥት...

የሌማት ትሩፋት የኑሮ ውድነትን ለማሻሻል እያገዘ ነው።

እንጅባራ: ታኅሣሥ 25/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር ቻግኒ ከተማ የደለቡ የቁም እንስሳት እና የእንስሳት ተዋጽኦዎች ዐውደ ርዕይ ተካሂዷል። የደለቡ የቁም እንስሳትን ለዕይታ ያቀረቡ የከተማው ነዋሪዎችም በዘርፉ ተጠቃሚ መኾናቸውን ለአሚኮ ተናግረዋል። ዐውደ ርዕዩ ምቹ የገበያ ዕድል...