“ዘላቂ ሰላም ለማምጣት ባለፉት ዓመታት ከ4ሺህ በላይ የውይይት መድረኮች ተካሂደዋል” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ...

  የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 30ኛ መደበኛ ሥብሠባውን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በተገኙበት በማካሄድ ላይ ይገኛል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ከምክር ቤት አባላት ለተነሱት ጥያቄዎችም ምላሽ እና ማብራሪያ እየሰጡ...

ብሔራዊ ጥቅምን ለማስከበር መንግሥት ምን እየሠራ ነው ?

  6ኛው የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በ5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 30ኛ መደበኛ ሥብሠባውን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በተገኙበት በማካሄድ ላይ ይገኛል። የምክር ቤቱ አባላምት ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ጥያቄዎችን እያነሱ ነው። ከተነሱት ውስጥ፦ 👉...

ለምክር ቤቱ የሚቀርቡ የአሥተዳደር ወሰን እና የማንነት ጥያቄዎች ቁጥር መቀነሱን የፌዴሬሽን ምክር ቤት ገለጸ።

የፌዴሬሽን ምከርቤት 6ኛ የፓርላማ ዘመን 5ኛ ዓመት 2ኛ መደበኛ ጉባኤውን እያካሄደ ነው። ምክር ቤቱ በጉባኤው ከተወያየባቸው አጀንዳዎች መካከል የማንነት፣ የአሥተዳደር ወሰን እና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ያቀረበውን የውሳኔ ሃሳብ አንደኛው ነው። በጉባኤው ላይ የተነሱ ዋና...

ኢትዮጵያ ባለፉት ዓመታት የጤናውን ዘርፍ ለማጠናከር ከፍተኛ መዋዕለ ንዋይ አፍስሳለች።

በአፍሪካ የጤና ባለሙያዎችን አቅም ለማሳደግ ያለመ ሁለተኛው አሕጉራዊ የሕክምና ትምህርት ጉባኤ 2026 የ46 ሀገራት ተወካዮች በተገኙበት በአዲስ አበባ ተጀምሯል። ጉባኤውን የከፈቱት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ኢትዮጵያ የዘረጋችው ሥርዓት ከራሷ አልፎ ሌሎች ሀገራት ተማሪዎች ዕድል...

ሀገራዊ የምክክር ጉባኤው ሁሉም ኢትዮጵያውያን በእኩልነት የሚመክሩበት ነው።

#አዲስ_አበባ ሰኔ 29/2018 ዓ.ም የሀገራዊ ምክክር ጉባኤ የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች የኹነቱን ሀገራዊ አንድምታ በሚመጥ መልኩ እየተከናወኑ መኾኑን የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስታውቋል። ኮሚሽኑ ይህን ያስታወቀው የምክክር ጉባኤ ቅድመ ዝግጅት ሥራዎችን፣ የተሳታፊዎችን መስተንግዶና ተያያዥ ወቅታዊ ጉዳዮችን አስመልክቶ...