ዘመን ያስቆጠረው የኢትዮጵያ እና የቱርክዬ ወዳጅነት!

ባሕር ዳር፡ የካቲት 10/2018ዓ.ም (አሚኮ) ረጅም ዘመናትን የዘለቀው ወዳጅነት አጋምዷቸዋል። በተለይም በባሕል እና በኢኮኖሚ ያላቸው ቁርኝት ግንኙነታቸውን ዘመን አይሽሬ አድርጎ እስከዛሬ አዝልቆታል። የቱርክዬ እና የአፍሪካ ቀንድ ፈርጧን ኢትዮጵያ። በ16ኛ መቶ ክፍለ ዘመን ላይ የሚመዘዘው ግንኙነታቸው...

የሀገር ውስጥ የማምረት አቅም ወደ 66 ነጥብ 3 በመቶ ማደጉን የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ መላኩ አለበል...

አዲስ አበባ: የካቲት 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) 4ኛው የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር በአዲስ አበባ ከተማ ተካሂዷል። በራስ ምርት የሀገርን እድገት እና ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በርካታ ሥራዎች እየተከናወኑ ይገኛሉ። ኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄም ለኢኮኖሚው መዋቅራዊ ሽግግር እንዲያመጣ ተብሎ...

ኢትዮጵያ ታላላቅ ዓለምአቀፍ ጉባኤዎችን በላቀ መስተንግዶ የማስተናገድ ብቃቷን እና በጎ ገጽታዋን አሳይታለች።

ባሕር ዳር: የካቲት 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ 39ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤ እና ሁለተኛው የጣሊያን-አፍሪካ መሪዎች ሥብሠባ የሀገሪቱን አዳዲስ ገጽታዎች ባስተዋወቀ መልኩ በስኬት ማዘጋጀቷን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ድኤታ እና የብሔራዊ የዝግጅት...

የቱርክዬ ፕሬዝዳንት ረጀብ ጠይፕ ኤርዶዋን አዲስ አበባ ገቡ።

ባሕርዳር፡ የካቲት 10/2018ዓ.ም (አሚኮ) የቱርክዬ ፕሬዝዳንት ረጀብ ጠይፕ ኤርዶዋን ለሥራ ጉብኝት አዲስ አበባ ገብተዋል። ፕሬዝዳንቱ አዲስ አበባ ሲገቡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ.ር) አቀባበል አድርገውላቸዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር),በማኀበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ‎ የቱርክዬ ሪፐብሊክ...

“ብልጽግና ብዝኀነትን የሚያከብር እና ለኅብረ ብሔራዊ አንድነት ትልቅ ዋጋ የሚሰጥ ፓርቲ ነው” አቶ ይርጋ...

ባሕር ዳር: የካቲት 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት የማኒፌስቶ እና የምርጫ ምልክቱን ይፋ የማድረግ ክልል አቀፍ መድረክ በባሕር ዳር ከተማ አካሂዷል። የአማራ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኀላፊ ይርጋ...