ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) የግራንዴር ሴራሚክ ፋብሪካን መርቀው ለአገልግሎት ክፍት አደረጉ።
ባሕር ዳር: ግንቦት 15/2018 ዓ.ም (አሚኮ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) የግራንዴር ሴራሚክ ፋብሪካን መርቀው ለአገልግሎት ክፍት አድርገዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት የአምራች ኢንዱስትሪ ልማት ጉዟችን አካል እና የ“ኢትዮጵያ ታምርት” ንቅናቄ እመርታ ትልቅ...
ምርምር እና የዲጂታል ዘርፍ የቀጣይ የሚዲያዎች ትኩረቶች መኾን ይገባቸዋል።
አዲስ አበባ: ግንቦት 14/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የመገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን የቦርድ ሠብሣቢ እና የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ዳይሬክተር ጄኔራል አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን መገናኛ ብዙኃን ራሳቸውን አኹን ባለው የቴክኖሎጅ አቅም ልክ መገንባት እና ማዘመን አለባቸው ብለዋል።
አምባሳደር...
የኢትዮ- ዱባይ የኢንቨስትመንት አጋርነት መጀመር የሁለቱን ሀገራት የንግድ ልውውጥ እንዲያድግ አድርጎታል።
አዲስ አበባ: ግንቦት 14/2018 ዓ.ም (አሚኮ) "አዲስ አድማስ" በሚል መሪ መልዕክት የተዘጋጀው የኢትዮ ዱባይ ኢንቨስትመንት ፎረም በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው።
በፎረሙ የዱባይ ባለሀብቶች በኢትዮጵያ ያላቸውን ምቹ የኢንቨስትመንት አማራጭ ተጠቅመው መዋዕለ ንዋያቸውን እንዲያፈስሱ ጥሪ ቀርቧል።
ፎረሙ የተባበሩት...
ሀገራዊ ምክክሩ ልዩነቶቻችንን በውይይት እና በመግባባት ለመፍታት ጠቃሚ መድረክ ነው።
አዲስ አበባ: ግንቦት 14/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የሃይማኖት አባቶች እና የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶችን ያሳተፍ የሀገራዊ ምክክር አጀንዳዎች ማረጋገጫ ግብዓት ማሠባሠቢያ መርሐ ግብር አካሂዷል።
የኮሚሽኑ ዋና ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መስፍን አርዓያ በኮሚሽኑ ባለፉት አራት...
“ደቡብ ወሎ በግብርና የልማት አብዮት ላይ ነው” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
ባሕር ዳር: ግንቦት 14/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በማኀበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ደቡብ ወሎ በግብርና የልማት አብዮት ላይ ነው ብለዋል።
የሐይቅ ዙሪያ አርሷደሮች መሬት እና እርሻቸውን ከጫት ወደ ሙዝ ኩታገጠም አሸጋግረው...








