የመድኃኒት አቅርቦትን በማሻሻል የማኅበረሰቡን ተጠቃሚነት ማረጋገጥ የትኩረት አቅጣጫ ነው።

አዲስ አበባ: ጥቅምት 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በ1939 ዓ.ም የተመሠረተው የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ አገልግሎት የሕክምና መድኃኒቶችን ገዝቶ ለተጠቃሚዎች እንዲደርስ ማድረግ ዋናው ተግባሩ ነው። ጥራት ያለው፣ ፈውስ የሚኾን እና ደኅንነት ያለውን መድኃኒት በጊዜ እና በፍትሐዊነት ማድረሱን...

“ዓባይ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ የክልሉን ኢኮኖሚ ለማሻገር እና የፋይናንስ ችግር ለመፍታት ቁልፍ ተቋም ነው” ምክትል...

ባሕር ዳር: ጥቅምት 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የዓባይ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ በቀጣይ መሥራት በሚችልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ መክሯል። የአማራ ክልል ምክትል ርእሰ መሥተዳደር አብዱ ሁሴን (ዶ.ር) የዓባይ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ መቋቋም ያስፈለገበት ምክንያት ክልሉ ያለውን ሀብት በመለየት፣...

የጣና ፎረም ከጥቅምት14/2018 ዓ.ም ጀምሮ ይካሄዳል።

አዲስ አበባ፡ ጥቅምት 08/2018 (አሚኮ) አፍሪካ በዓለም የፖለቲካ ሥርዓት የሚገባትን ስፍራ እንድትይዝ ለማድረግ ያለመው የዚህ ዓመት የጣና ፎረም በሁለት ከተሞች ይካሄዳል። የጣና ፎረምን ዝግጅት አስመልክቶ አዘጋጆቹ መግለጫ ሰጥተዋል። በመግለጫውም የጣና ፎረም ዘንድሮ...

“የባሌ ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ የቱሪዝማችን አንዱ የማዕዘን ድንጋይ ኾኖ ቀጥሏል” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ...

ባሕር ዳር: ጥቅምት 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በማኀበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት የባሌ ዞን የመጀመሪያ ቀን ጉብኝት ያሳየን በድንቅ ተፈጥሮ እና በልማት ሥራ እድገት መካከል ያለውን መስተጋብር ነው ብለዋል። ...

ፍትሐዊ የኾነውን የኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄ ጎረቤት ሀገራት ሊደግፉት ይገባል።

አዲስ አበባ: ጥቅምት 07/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ የጠየቀችው የባሕር በር ጥያቄ ፍትሐዊ መኾኑን ጎረቤት ሀገራት በውል መረዳት እና መተባበር እንደሚገባቸው በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ግንኙነት እና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ምክትል ሰብሳቢ...