ግብጽ የዐረብ ሊግ አባላት በኢትዮጵያ ላይ ተፅዕኖ በማድረግ እንዲያግዟት ጠየቀች፡፡
ግብፅ በታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ጉዳይ ዙሪያ የዐረብ ሀገራት ድጋፍ እንዲሰጧት ጠይቃለች፡፡ ሁኔታው ኢትዮጵያ ለዚህ ክስ የሚመጥን ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ማድረግ ካልቻለች ግብጽ በዙሪያዋ ብዙ ሀገራትን ለማሰባሰብ እንደማይቸግራት አመላካች ሆኗል፤ ከሰሞኑም ግብጽ ብቻዋን አለመሆኗን ስትገልጽ...
የሕዳሴ ግድቡን የተመለከተው ድርድር ከታቀደለት ቀን ተራዘመ፡፡
ባሕር ዳር፡- ጥር 21/2012ዓ.ም (አብመድ) የአባይ ተፋሰስ ሀገራት የሦስትዮሽ ውይይት ዛሬም ቀጥሏል፡፡
ኢትዮጵያ፣ግብፅና ሱዳን በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ የኤሌክትሪክ ሃይል ማመንጫ ግድብ ውሃ አሞላልና አለቃቀቅ ዙሪያ በአሜሪካ ሲያደርጉት የነበረው ውይይት አልተጠናቀቀም፡፡
በአፍሪካ ትልቁ የሃይል ማመንጫ ፕሮጀክት እንደሚሆን...
የአንበጣ መንጋ በምሥራቅ አፍሪካ ሀገራት የርሃብ ሥጋት ፈጥሯል፡፡
ባሕር ዳር፡- ጥር 17/2012ዓ.ም (አብመድ) በምሥራቅ አፍሪካ የተከሰተውን የአንበጣ መንጋ ለመከላከል የመንግሥታቱ ድርጅት ጥሪ አቀረበ፡፡
በምሥራቅ አፍሪካ ቀጣና አስከፊ የተባለ የአንበጣ መንጋ ተከስቷል፡፡ እንደ ኢትዮጵያ፣ ሶማሊያና ኬንያ ባሉ ሀገራት ታይቶ በማይታወቅ መልኩ ጉዳት እያደረሰ መሆኑንም...
ዩጋንዳ ዜጎቿ የአደጋ ጊዜ መጠባበቂያ የምግብ እህል እንዲያከማቹ አስጠነቀቀች፡፡
ባሕር ዳር፡- ጥር 14/2012ዓ.ም (አብመድ) ከፍተኛ መጠን ያለው የአንበጣ መንጋ ከኬንያ ወደ ዩጋንዳ እየተጠጋ እንደሆነ ተሰምቷል፡፡
የአንበጣ መንጋው በዩጋንዳ ሰሜን ምስራቃዊ አቅጣጫ በሚገኙት ሳምቡሩ እና ቱርካና የተባሉ የኬንያ አካባቢዎች ተከስቷል፡፡ የሀገሪቱ መንግሥትም ጉዳት ከማድረሱ በፊት...
ከተበዳይ ወገን መሪ ይፈልቃል ብሎ የጠበቀም አልነበረም፡፡
ባሕር ዳር፡- ጥር 14/2012ዓ.ም (አብመድ) ሕዝቡ ታሪክን ለማስታወሻነት አስቀምጦ ትውልድ እንዲማርበት በማድረግ ሀገር መገንባቱን፣ ጥላቻ ሳይሆን ፍቅርን ማስተማሩን ቀጥሏል፡፡
የዘረኝነት መንፈስ ድንገት እንደ ደራሽ ነፋስ ሽው ማለት ይዟል፡፡ ጉዳዩን አብዛኛው ሰው የተገነዘበው አይመስልም፤ እርስ በእርስ...






