ኢትዮጵያና ኬንያ በድንበር አካባቢ የሚንቀሳቀሱ የጥፋት ኃይሎችን ለመመከት በጋራ እንደሚሠሩ ተገለጸ።

ባሕር ዳር: የካቲት 08/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያና ኬንያ በድንበር አካባቢ የሚንቀሳቀሱ የጥፋት ኃይሎችን በጋራ ለመመከት እንደሚሠሩ የሁለቱ ሀገራት የጸጥታ ዘርፍ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ገለጹ። የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገብረሚካኤል፤ የኬንያ ብሔራዊ...

አፍሪ-ኤግዚም ባንክ የአፍሪካን የንግድ ትስስር ለማሳደግ የሚያደርገውን የገንዘብ ድጋፍ በእጥፍ ሊያሳድግ ነው።

የካቲት 05/2014 ዓ.ም (አሚኮ) አፍሪ-ኤግዚም ባንክ የአፍሪካን የንግድ ትስስር ለማሳደግ የሚያደርገውን የገንዘብ ድጋፍ በእጥፍ የሚያሳድግ መሆኑን የባንኩ ፕሬዚዳንት ገለጹ። የአፍሪ-ኤግዚም ባንክ ፕሬዚዳንት ፕሮፌሰር ቤኔዲክት ኦርማህ ለኢዜአ እንደገለጹት ባንኩ የገንዘብ አቅሙን በማሳደግ የአህጉሪቷን የንግድ ትስስር...

የወቅቱ የአፍሪካ ሕብረት ሊቀመንበር እና የሴኔጋል ኘሬዚዳንት ማኪ ሳል ለአፍሪካ ሕብረት ጉባኤ የተሳካ ዝግጅትና...

አዲስ አበባ: ጥር 29/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የወቅቱ የአፍሪካ ሕብረት ሊቀመንበር እና የሴኔጋል ኘሬዚዳንት ማኪ ሳል የአፍሪካ ሕብረት ጉባኤ በተሳካ ኹኔታ እንዲጠናቀቅ እና በኮሮና ቫይረስ ወረረሽኝ ምክንያት የተጋረጠበትን ስጋት ተቋቁሞ እንዲካሄድ በመቻሉ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ...

የአፍሪካ ሕብረት አባል ሀገራት የወባ በሽታን ለመከላከል ቁርጠኝነታቸውን እያሳዩ መሆኑን የኬንያ ኘሬዚዳንት ኡሁሩ ኬኒያታ...

አዲስ አበባ: ጥር 29/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የአፍሪካ ሕብረት አባል ሀገራት የአህጉሩ ገዳይ በሽታ የኾነውን የወባ በሽታ ለመከላከል ቁርጠኝነታቸውን እያሳዩ መሆኑን የኬንያ ኘሬዚዳንት እና ወባን ለመከላከል የተቋቋመው የሕብረቱ የወባን መከላከል ጥምረት መሪ ኡሁሩ ኬኒያታ ገልጸዋል።...

❝አፍሪካ የምግብ ዋስትናዋን ለማረጋገጥ ግብርናን ማዘመን ላይ ማተኮር አለባት❞ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)

አዲስ አበባ: ጥር 28/ 2014 ዓ.ም (አሚኮ) የአፍሪካ አህጉርን የሥርዓተ ምግብ አቅም መገንባት፣ የሰው ሃብት ልማት፣ የኢኮኖሚና ማኅበራዊ ልማትን ያፋጥናል'' በሚል መሪ መልዕክት 35ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ ዛሬ በአዲስ አበባ በሕብረቱ የመሰብሰቢያ...