ሕንድ ለኢትዮጵያ የልማት ጉዞ ድጋፍ እንደምታደርግ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ገለጹ።
ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች እና የፌዴሬሽን ምክር ቤቶች 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን የጋራ ስብሰባ ላይ ንግግር አድርገዋል፡፡
በንግግራቸውም፤ የኢትዮጵያ እና ህንድ ግንኙነት...
የግብፅ መሪዎች ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብን ለሥልጣን ማራዘሚያነት እየተጠቀሙበት ነው።
አዲስ አበባ: ታኅሣሥ 01/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ፕሮፌሰር አደም ከሚል በአረብ ሀገራት እና በኢትዮጵያ መካከል ስላለ ግንኙነት በርካታ ጥናቶችን ሠርተዋል። ከአሚኮ "የእኛ ጉዳይ" ዝግጅት ጋር ባደረጉት ቆይታ በአረብኛ ቋንቋ ዛሬም ኢትዮጵያን የረሃብ ምሳሌ እና የቀጣናው...
“እያንዳንዱ የሰላም ስምምነት የጥይት ድምፅ የማይሰማባት አሕጉር የመገንባት ግባችን ላይ ለመድረስ ያግዘናል” ምክትል ሊቀመንበር...
ባሕር ዳር: ኅዳር 26/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአፍሪካ ኅብረት በአማራ ክልል መንግሥት እና በአፋሕድ መካከል የተደረገውን የዘላቂ ሰላም ስምምነት አወድሷል፡፡
የሰላም ስምምነቱ በአካባቢው ለዓመታት የዘለቀውን ግጭት አስቁሞ ዘላቂ ሰላምን ለማረጋገጥ የሚያስችል ርምጃ ነውሞ ብሎታል፡፡
በአዲስ አበባ በተካሄደው...
“ኢትዮጵያ ለሕገ መንግሥታዊ ጉዞ ድርሻ ያበረከቱ ባሕላዊ እና ታሪካዊ እሴቶች ባለቤት ናት” ፕሬዝዳንት ታዬ...
በኢትዮጵያ አዘጋጅነት እየተካሄደ የሚገኘው አራተኛው ሕገ መንግሥታዊ ፍርድ ቤቶች እና መሰል ተቋማት ዓለም አቀፍ ሲምፖዚየም ላይ 49 የአፍሪካ ሀገራት እና አራት ታዛቢ ሀገራት እየተሳተፉ ነው።
በአፍሪካ ኅብረት ዋና መቀመጫ አዲስ አበባ
"ሕገ መንግሥታዊነት እና የሀገረ መንግሥት...
በተባበሩት መንግሥታት የአየርንብረት ለውጥ ማሕቀፍ ኮንቬንሽን መሠረት የኢትዮጵያ የኮፕ 32 አስተናጋጅ ሀገር መሆኗን ተከትሎ...
ዶክተር ጌዲዮን ከሀገር ውስጥ የሥራ ኃላፊዎች፣ ከተባበሩት መንግሥታት አካላት እና ዓለም አቀፍ አጋሮች ጋር በመተባበር የኮፕ 32 ዝግጅትን የሚመሩ ይሆናል።
የኢትዮጵያ መንግሥት የተባበሩት መንግሥታት የአየርንብረት ለውጥ ማሕቀፍ ኮንቬንሽን አባል ሀገራት ለኢትዮጵያ የማዘጋጀት ኀላፊነት በመስጠታቸው ምስጋናውን...








