“እንኳን ለኢየሱስ ክርስቶስ የትንሣኤ በዓል አደረሳችሁ” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)

ባሕር ዳር: ሚያዚያ: 11/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ለትንሳኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። የጠቅላይ ሚኒስትሩ ሙሉ መልዕክት ቀርቧል፦ ትንሣኤ የመሥዋዕትነት፣ የጽናት እና የተስፋ በዓል ነው። የበደለው ዓለም ነው። የተሠዋው ግን...

አክፍሎት ምንድን ነው?

ባሕር ዳር: ሚያዚያ 11/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ሰሙነ ሕመማት የጭንቅ እና የፍዳ ሳምንት ናት። ይች ሳምንት የ5 ሺህ 500 የብሉይ ዘመን ሥርዓት የሚታሰብባትም ናት። ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የሰውን ልጅ ከዓመተ ፍዳ ወይንም ከዓመተ ኩነኔ...

በቅዳሜ ስዑር አማኞች ለምን ቄጤማ ያስራሉ?

ባሕር ዳር:ሚያዝያ 11/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ቅዳሜ ስዑር በሃይማኖቱ ተከታዮች ዘንድ ትልቅ ቦታ የሚሰጠው ዕለት ነው ይላሉ የአራቱ ጉባኤ መምህር ሊቀ ሊቃውንት ኤፍሬም ገብረ ኪዳን። እግዚአብሔር አምላክ ፍጥረታትን ሁሉ ፈጥሮ ያረፈባት የመጀመሪያዋ ቅዳሜ "ሰንበት ዐባይ"...

“ገዳዩን መሳሪያ አስቀምጡና በሃይማኖት፣ በአንድነት፣ በስምምነት ሰላምን አምጡ፣ ይህ የቤተ ክርስቲያናችን ወቅታዊ ጥሪ...

ባሕር ዳር: ሚያዚያ 11/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት ለትንሳኤ በዓል ቃለ በረከት አስተላልፈዋል። በመልዕክታቸውም...

የኢየሱስ ክርስቶስ የስቅለት በዓል በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል እየተከበረ ነው።

አዲስ አበባ: ሚያዝያ 10/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ዕለተ አርብ ኢየሱስ ክርስቶስ 14ቱን ግብረ ሕማማት በግፍ የተቀበለበት ዕለት ነው። በሃይማኖቱ ተከታዮች ዘንድም ቀኑ ልዩ ትርጉም የሚሰጠው ነው። ከሊዮስጥራ እስከ ቀራኒዮ ድረስ መስቀሉን ተሸክሞ የተጓዘበት፣ የኋሊት በመታሰርም...