የኢትዮጵያን የበጋ ስንዴ ውጤታማነት የሚያሳይ ዘጋቢ ፊልም ተመረቀ።
አዲስ አበባ: ታኅሣሥ 09/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ ከጠባቂነት ወጥታ ስንዴን ወደ ውጭ መላክ የጀመረችበትን ስኬት የሚያስቃኝ ዘጋቢ ፊልም ተመርቋል።
“የኢትዮጵያ የስንዴ ትራንስፎርሜሽን” የተሰኘ ዘጋቢ ፊልም በአሜሪካ ሎሳንጀለስ በሚኖሩ ኢትዮጵያውያን የፊልም ባለሙያዎች የተዘጋጀ እና ሀገሪቱ በአፍሪካ...
አማራ ባንክ እና ወጋገን ካፒታል ኢንቨስትመንት ባንክ የሰነደ መዋዕለ ንዋይ ምዝገባን በተመለከተ አብሮ ለመሥራት...
አዲስ አበባ: ታኅሣሥ 09/2018 ዓ.ም (አሚኮ) አማራ ባንክ ከወጋገን ካፒታል ኢንቨስትመንት ባንክ ጋር ለመሥራት የሚያስችለውን የመግባቢያ ስምምነት በወጋገን ካፒታል ዋና መሥሪያ ቤት ተፈራርመዋል፡፡
ወጋገን ካፒታል ኢንቨስትመንት ባንክ የአማራ ባንክ አ.ማ. በኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለሥልጣን ላይ...
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለባለ አነስተኛ ይዞታ እና ተደራጅተው ለሚሠሩ አርሶ አደሮች የግብርና ብድር አገልግሎትን...
አዲስ አበባ: ታኅሣሥ 09/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዝዳንት ተወካይ እና የባንኩ የኮርፖሬት አገልግሎት ኤክስኪዩቲቭ ምክትል ፕሬዝዳንት ኤፍሬም መኩሪያ፤ የሀገሪቱ ትልቅ ዘርፍ በኾነው የግብርና ዘርፍ ላይ ባንኩ የብድር አገልግሎት በመሥጠት እየሠራ ይገኛል ብለዋል።
ባንኩ...
ሕንድ ለኢትዮጵያ የልማት ጉዞ ድጋፍ እንደምታደርግ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ገለጹ።
ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች እና የፌዴሬሽን ምክር ቤቶች 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን የጋራ ስብሰባ ላይ ንግግር አድርገዋል፡፡
በንግግራቸውም፤ የኢትዮጵያ እና ህንድ ግንኙነት...
“የሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር የኢትዮጵያ ጉብኝት ኢትዮጵያ የባለብዙ-ዋልታ ዓለም ግንባታ ውስጥ ያላትን ቁልፍ ሚና ያረጋገጠ...
ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ)የሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ የኢትዮጵያ ጉብኝት ኢትዮጵያ የባለብዙ-ዋልታ ዓለም ግንባታ ውስጥ ያላትን ቁልፍ ሚና ያረጋገጠ ነው ሲል የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለጸ። የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት የሕንዱ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ...








