የኢትዮጵያ የጸረ ድህነት ትግል እና የግብጽ ሴራ
ባሕር ዳር: ኅዳር 02/2018 ዓ.ም (አሚኮ)ኢትዮጵያ የቀደመ የሥልጣኔ እና የገናናነት ታሪክ ባለቤት ናት። የገናና ሥልጣኔ ባለቤት የኾነችው ኢትዮጵያ በጠላቶች ሴራ እና በሌሎች ችግሮች በታሪኳ ልክ ሀብታም ሳትኾን ቆይታለች።
የውጭ ጠላቶች እና የውስጥ ግጭት...
የአማራ ክልል የብሔር፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀንን በተለያዩ ኹነቶች ለማክበር ዝግጅት አድርጓል።
ባሕርዳር፡ ኅዳር 02/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ምክር ቤት "ዴሞክራሲያዊ መግባባት ለኅብረ ብሔራዊ አንድነት" በሚል መሪ መልዕክት የሚከበረውን 20ኛው የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን ክልላዊ ቅድመ ዝግጅት አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል።
የአማራ ክልል ምክር ቤት ሕዝብ...
የጎንደር አብያተ መንግሥታት ጥገና የጎብኝዎችን የቆይታ ጊዜ የሚያራዝም እና የከተማዋን የቱሪዝም ጥቅም የሚያሳድግ ነው።
ጎንደር: ኅዳር 02/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የጎንደር አብያተ መንግሥታትን ስትጎበኝ ያገኘናት የጎንደር ከተማ ነዋሪዋ ፋሲካ በጋሻው ቅርሱ የተደረገለት ጥገና የግቢውን ውበት ያሳመረ፣ ለጎብኝዎች ምቾትን የሰጠ መኾኑን አንስታለች።
የጎንደር አብያተ መንግሥታት ጥገና የጎብኝዎችን የቆይታ ጊዜ የሚያራዝም እና...
የሰሜን ሸዋ ዞን በኢንዱስትሪ ልማት ማበብ ለኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ልማት ግዙፍ ተደማሪ አቅም መኾኑን ምክትል...
ባሕር ዳር: ኅዳር 2/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ዛሬ በሰሜን ሸዋ ዞን የሚገኙትን የአግሮ ፕሮሰሲንግ ፓርክ፤ የሴራሚክ ፋብሪካ እና የፐልፕ የወረቀት ፋብሪካዎችን ተዘዋውረው መመልከታቸውን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ተናገሩ።
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባጋሩት...
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ “ሲቢኢ በጄ ” የተሰኘ አዲስ የዲጂታል ባንኪንግ አገልግሎት ይፋ አደረገ።
አዲስ አበባ: ኅዳር 02/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ "ሲቢኢ በጄ "የሚል ስያሜ የተሰጠው አዲስ የዲጂታል ባንኪንግ አገልግሎትን ይፋ አድርጓል።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቴክኖሎጂን መሠረት ያደረገ ዘመናዊ የባንክ አገልግሎትን ተግባራዊ በማድረግ አገልግሎት እየሰጠ ነው።
የኢትዮጵያ ንግድ...








