“ኢትዮጵያ ተነሥታለች፤ ከእንግዲህ ወደኋላ አትመለስም” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)
ባሕር ዳር፡ ጳጉሜን 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ጳጉሜን አራት የማንሠራራት ቀንን ምክንያት በማድረግ መልዕክት አስተላልፈዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ዘላቂ ልማት ለሀገራዊ ማንሠራራት፤ ኢትዮጵያ ተነሥታለች፡፡ ከእንግዲህ ወደኋላ አትመለስም...
የታሪክና ፖለቲካ ብያኔን የለወጥንበት የጋራ ችሎታችን ትዕምርት ነው!
ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ በታላቋ ኢትዮጵያ ልጆች ጥሪት፣ ላብ፣ ዕውቀት እና ደም የተገነባ የመቻል ትዕምርት ነው፡፡ ከእንግዲህ ኢትዮጵያ የተፈጥሮ ሀብቷ ፍትሐዊ ተጠቃሚ እንጅ ተመልካች አይደለችም፤ በአፍሪካ የታላቁ ግድብ ባለቤት እንጅ የረዥሙ ወንዝ ባለቤት የጥቅሙ...
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ከአየር ንብረት እርዳታ ወደ አየር ንብረት ኢንቨስትመንት ለውጥ ሊደረግ...
ባሕር ዳር: ጳጉሜን 3/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ዛሬ ጠዋት በሁለተኛው የአፍሪካ የአየር ንብረት ጉባኤ መክፈቻ መርሐ ግብር አፍሪካ የአየር ንብረት ተጠቂ ብቻ ሳትኾን የመፍትሄውም አኅጉር መሆኗን አፅንኦት ሰጥተው በመግለፅ ከፍተዋል።
እንደ...
ኢትዮጵያ የምታስተናግደው 2ኛው የአፍሪካ አየር ንብረት ጉባዔ ሀገራችን ያሳካቻቸው ተጨባጭ ልምዶችን የምታካፍልበት መድረክ ነው።
ባሕር ዳር: ጳጉሜን 3/2017 ዓ.ም (አሚኮ) 2ኛው የአፍሪካ የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ በኢትዮጵያ አስተናጋጅነት በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው። ኢትዮጵያ ይህንን ጉባኤ የምታስተናግደው ለተሳታፊዎች ተጨባጭ ልምዶችን በማካፈል ጭምር ነው ብሏል የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት በመግለጫው።
ኢትዮጵያ ባለፉት...
በዞኑ ውጤት ማምጣት የቻሉ ሥራዎች ተሠርተዋል።
ጎንደር: ጳጉሜን 3/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በማዕከላዊ ጎንደር ዞን የሚገኙ የተለያዩ ተቋማት "እመርታ ለዘላቂ ልማት" በሚል መሪ መልዕክት የፓናል ውይይት አካሂደዋል።
በፓናል ውይይቱ የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ግብርና መምሪያ፣ ገንዘብ መምሪያ፣ የኢንዱስትሪ እና ኢንቨስትመንት መምሪያ፣ የማዕድን ሃብት...