የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄን የሚደግፍ የመግባቢያ ሰነድ ከጃፓን ዓለም አቀፍ ትብብር ኤጀንሲ (JICA) ጋር ተፈረመ፡፡
ባሕር ዳር፡ ሚያዝያ 12/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የኢፌዴሪ ኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል ከጃፓን ዓለም አቀፍ ትብብር ኤጀንሲ (JICA) ጋር የአምራች ኢንዱስትሪውን ተወዳዳሪነት ለማሳደግ የተጀመረውን የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ የሚደግፍ የፕሮጀክት ስምምነት ተፈራርሟል፡፡
የኢትዮጵያ ታምርት እንቅስቃሴን...
ፍትሐዊ የመንገድ ተደራሽነት ጥያቄዎችን በዘላቂነት የሚፈታ የመንግድ ልማት ሥራ እያከናወነ እንደሚገኝ የከተማና መሰረተ ልማት...
ባሕር ዳር፡ ሚያዝያ 12/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ባለፉት ስድስት ዓመታት በመላው ሀገሪቱ 5 ሺህ 500 ኪሎ ሜትር የአስፋልት መንገድ ተገንብቶ ኅብረተሰቡን ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉን የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር ገልጿል።
በኢትዮጵያ መንገድን ጨምሮ የተለያዩ ፕሮጀክቶችን...
“ከላኳችሁ እና ከሚከፍሏችሁ ኃይሎች ይልቅ ኢትዮጵያ ትበልጣለች” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)
ባሕር ዳር፡ ሚያዝያ 12/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በጫካ እና በአንዳንድ ስፍራ የምትገኙ ኢትዮጵያውያን ከላኳችሁ እና ከሚከፍሏችሁ ኃይሎች ይልቅ ኢትዮጵያ ትበልጣለች ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ገለጹ። የለውጡን መንግሥት የሚደግፍ ሕዝባዊ መድረክ...
የለውጡን መንግስት የሚደግፍ ሕዝባዊ መድረክ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በተገኙበት በወልቂጤ ከተማ እየተካሄደ...
ባሕር ዳር፡ ሚያዝያ 12/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የለውጡን መንግሥት የሚደግፍ ሕዝባዊ መድረክ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በተገኙበት በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በወልቂጤ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል።
በሕዝባዊ መድረኩ ላይ ጠቅላይ ሚኒስትሩን ጨምሮ የፌደራል፣ የክልልና የዞን አመራሮች እንዲሁም...
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመሥገን ጥሩነህ ስታርት አፕ ኢትዮጵያ አውደ ርእይን ጎበኙ።
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 11/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በሳይንስ ሙዚየም የተከፈተውን ስታርት አፕ ኢትዮጵያ አውደ ርእይን ጎበኙ።
በጉብኝቱ የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ኢንጅነር ወርቁ ጋቸና ተገኝተዋል።
እንደ ኢዜአ ዘገባ በአውደ ርእዩ...








