የብልፅግና ፓርቲ 9 ወራት የሥራ አፈፃፀም ግምገማ መድረክ ተጀመረ።
ባሕር ዳር: ሚያዚያ 21/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የብልፅግና ፓርቲ የ9 ወራት የሥራ አፈፃፀም ግምገማ መድረክ መካሄድ ጀምሯል፡፡
በግምገማ መድረኩ ላይም የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህን ጨምሮ የዋና ጽሕፈት ቤቱ የዘርፍ ኀላፊዎች እንዲሁም የክልል ቅርንጫፍ ጽሕፈት...
“የዓለም አቀፍ የልማት ማኅበር ለአሕጉሩ ድጋፉን እንዲያጠናክር ኢትዮጵያ ጥሪ ታደርጋለች” ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)
ባሕር ዳር፡ ሚያዝያ 21/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በዛሬው እለት በኬንያ እየተካሄደ ባለው ዓለም አቀፍ የልማት ማኅበር ጉባኤ መልእክት አስተላልፈዋል።
የኢትዮጵያ በፈተናዎች ሁሉ የተሻገረ ያለመበገር ፅናት የምጣኔ ሃብት መረጋጋትን...
ኢ-ኮሜርስ ዘላቂ የልማት ግቦችን ለማሳካት ዓይነተኛ ሚና እንደሚጫወት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመሥገን ጥሩነህ ገለጹ፡፡
አዲስ አበባ: ሚያዝያ 21/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የብሔራዊ ኢ-ኮሜርስ ስትራቴጂ ሰነድ የግብዓት ማሰባሰቢያ መድረክ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው። በመድረኩ በክብር እንግድነት የተገኙት የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመሥገን ጥሩነህ በንግግራቸው ሀገራዊ የልማት ፕሮግራሞችን በስኬት ለመፈጸም፣ ኢኮኖሚያችንን ለማሳደግ...
በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የተመራ ልዑክ ኬንያ ገባ።
ባሕር ዳር: ሚያዚያ 21/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ልዑካን ቡድናቸው በዓለም አቀፉ የልማት ማኅበር (አይ ዲ ኤ) 21ኛ የማሟያ ጉባኤ ላይ ለመገኘት ናይሮቢ ኬንያ ገብተዋል።
ጉባዔው ማኅበሩ፣ ደጋፊዎች እና ተባባሪ አካላት በአፍሪካ...
ኢትዮጵያ በሠራችው ጠንካራ የዲፕሎማሲ ሥራ ብሔራዊ ጥቅሟን ማስከበሯ ተገለጸ።
ባሕር ዳር: ሚያዚያ 21/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የፐብሊክ ዲፕሎማሲ ጉዳዮች ዳይሬክተር ጄኔራል አምባሳደር አብዱ ያሲን ኢትዮጵያ በሠራችው ጠንካራ የዲፕሎማሲ ሥራ በዓለም አቀፍ ደረጃ ሊጣሉባት የነበሩ ማዕቀቦችን ማክሸፏን ተናግረዋል።
አምባሳደር አብዱ ያሲን ኢትዮጵያ ባለፉት...








