ኢትዮጵያ ብሪክስን እንድትቀላቀል ቻይና ያደረገችው ድጋፍ የሁለቱ ሀገራት የረዥም ዘመን ጠንካራ ወዳጅነትን ማሳያ መኾኑን...
ባሕር ዳር: ሚያዚያ 22/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ፤ በኢትዮጵያ የሥራ ቆይታ ጊዜያቸውን ያጠናቀቁትን የቻይና አምባሳደር ዣኦ ዡዩአንን በጽሕፈት ቤታቸው ተቀብለው አሰናብታዋል። አምባሳደር ታዬ፤ ዣኦ ዡዩአን በኢትዮጵያ እና በቻይና መካከል ያለውን የሁለትዮሽ ግንኙነት ለማጠናከር...
የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ኢትዮጵያ በሶማሊያ ሰላም እና መረጋጋት እንዲመጣ ላበረከተችው አስተዋጽኦ አድናቆቱን ገለጸ።
ባሕር ዳር: ሚያዚያ 22/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የኢፌድሪ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታየ አጽቀስላሴ ከተባበሩት መንግሥታት ድርጅቱ ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጊቴሬዝ የሶማሊያ ልዩ መልእክተኛ እና የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሶማሊያ ድጋፍ ልዑክ ዋና ተጠሪ ካትሪወና ላይንግ ጋር...
ኢትዮጵያ የአረንጓዴ ልማትን ለማጠናከር የሚያስችል 165 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር ድጋፍ አገኘች።
ባሕር ዳር: ሚያዚያ 21/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ኢትዮጵያ በዓለም ባንክ አመቻችነት የአረንጓዴ ልማትመርሐ ግብርን ለማጠናከር የሚያስችል165 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር አግኝታለች። ከተገኘው ድጋፍ ውስጥም 107 ሚሊዮን ዶላሩ የረጅም ጊዜ ብድር ሲኾን 58 ሚሊዮን ዶላሩ ደግሞ የልማት ድጋፍ...
የ12ኛ ክፍል ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ኾነ።
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 21/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የ2016 የትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ (12ኛ ክፍል) ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ኾኗል።
የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ሐምሌ 3-5 ለማኅበራዊ ሳይንስ ሐምሌ 9-11/2016 ዓ/ም ለተፈጥሮ ሳይንስ...
ኤልሳልቫዶር በአፍሪካ ሁለተኛ ኤምባሲዋን በአዲስ አበባ ለመክፍት መወሰኗን የሀገሪቷ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
ባሕር ዳር: ሚያዚያ 21/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ኤልሳልቫዶር በአፍሪካ ሁለተኛ ኤምባሲዋን በአዲስ አበባ ለመክፍት መወሰኗን የሀገሪቷ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ በኤልሳልቫዶር የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኤሌክሳንድራ ሂል ቲኖኮ የተመራው የልዑካን ቡድን ከኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ...








