ኅብረት ባንክ እና ማስተር ካርድ የቅድመ ክፍያ ኅብር ማስተር ካርድ አገልግሎትን አስተዋወቁ።
አዲስ አበባ: ሚያዝያ 24/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ኅብረት ባንክ እና ማስተር ካርድ በዲጂታል የፋይናንስ አካታችነት ውስጥ ጉልህ ሚና የሚኖረውን የቅድመ ክፍያ ኅብር ማስተር ካርድ አገልግሎት አስተዋውቀዋል። የቅድመ ክፍያ ኅብር ማስተር ካርድ አገልግሎት ደኅንነቱ የተጠበቀ ኢትዮጵያውያን...
ከ200 በላይ ኢንዱስትሪዎች የሚሳተፉበት የ2016 ዓም የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ እንደሚካሄድ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ።
አዲስ አበባ: ሚያዚያ 24/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ከ200 በላይ ኢንዱስትሪዎች የሚሳተፉበት የ2016 ዓም የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ ከግንቦት 1/2016 ዓ.ም እስከ ግንቦት 5/2016 ዓ.ም እንደሚካሄድ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታውቋል። የሚካሄደው ኤክስፖ የአምራች ኢንዱስትሪዎችን ማነቆ...
ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ መጪውን የትንሣኤ በዓል ምክንያት በማድረግ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ለሚገኙ ወገኖች...
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 24/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የ2016 ዓ.ም የትንሣኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ በአራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ 8 ለሚኖሩ ለአቅመ ደካሞችና በዝቅተኛ ኑሮ ላይ ለሚገኙ ወገኖች ማዕድ አጋርተዋል።
ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ድጋፉ...
የጸረ-ሙስና ኮሚሽኖች ማኅበር አባል ሀገራት ሙስናን ለመታገል በትብብር መሥራት እንደሚገባቸው ተጠቆመ።
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 24/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የምሥራቅ አፍሪካ ሀገራት የጸረ-ሙስና ኮሚሽኖች ማኅበር የተመዘበሩና ከሀገር የሸሹ ሃብቶችን በቅንጅት ማስመለስ ላይ ያተኮረ ጉባኤ በአዲስ አበባ እያካሄደ ነው። በመድረኩ ኢትዮጵያን ጨምሮ ስምንት የምሥራቅ አፍሪካ ሀገራት የጸረ ሙስና...
ለትንሣኤ በዓል የኀይል መዋዠቅ እና መቆራረጥን ለመቀነስ የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች እያከናወነ መኾኑን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ...
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 24/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ተቋሙ በትንሣኤ በዓል ዋዜማ እና ዕለት የኀይል መዋዠቅ እና መቆራረጥ ለመቀነስ፣ ከተከሰተም አፋጣኝ ምላሽ ለመስጠት የሚያስችሉ የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች እየሠራ እንደሚገኝ አስታውቋል። ከዋዜማው ጀምሮ እስከ በዓሉ ዕለት 24...








