“ቅርሶች የሀገር ሃብት በመኾናቸው ተንከባክበን ለቀጣይ ትውልድ የማስተላለፍ ግዴታ አለብን” አምባሳደር ናሲሴ ጫሊ

አዲስ አበባ: ግንቦት 06/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የመጀመሪያው የኢትዮጵያ ዓመታዊ የቅርስ ምርምር ጉባኤ እየተካሄደ ነው። በጉባኤው የቱሪዝም ሚንስትር አምባሳደር ናሲሴ ጫሊ፣ የኢፌዴሪ የባሕል እና ስፖርት ሚኒስትር ቀጀላ መርዳሳ፣ የቱሪዝም ሚኒስትር ዴኤታ ስለሺ ግርማ፣ የኢፌዴሪ ባሕል...

የመላው ኢትዮጵያውያንን የሀገርን ምርት የመጠቀም ባሕል ማሳደግ እንደሚያስፈልግ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ አሳሰቡ።

ባሕር ዳር: ግንቦት 06/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የመላው ኢትዮጵያውያንን የሀገርን ምርት የመጠቀም ባሕል ማሳደግ እንደሚያስፈልግ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ አሳስበዋል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ትላንት ለሁለተኛ ጊዜ በተካሄደው ዓለም አቀፍ የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ ማጠናቀቂያ ሥነ...

ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው የጽዱ ኢትዮጵያ ፕሮጀክት ገቢ...

ባሕር ዳር፡ ግንቦት 4/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በዚህም ለአንድ ጀንበር የገቢ ማሰባሰብ ላይ የተቀላቀሉ የታክሲ ማኅበር አባላትን አበረታትተዋል። ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ (ዶ.ር) ባስተላለፉት መልዕክት በየመንገዱ የመጸዳዳት ጎጂ ልማድን መኮነን ብቻ ሳይኾን በመንገዶች፣...

ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ለጽዱ ኢትዮጵያ የአንድ ጀንበር 50 ሚሊየን ብር የማሠባሠብ የዲጂታል...

ባሕር ዳር: ግንቦት 4/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ሚያዝያ 18/ 2016 ዓ.ም ይፋ የተደረገው የ“ጽዱ ጎዳና - ኑሮ በጤና” ንቅናቄ ጽዱ እና ውብ ሀገርን የመፍጠር ዓለማ አለው። ፕሮጀክቱ በሚቀጥሉት አምስት ዓመታት የሚተገበር...

የብልፅግና ፓርቲ ሥራ አስፈፃሚ አባላት የዘጠኝ ወር የሥራ አፈፃፀም ግምገማ በጎርጎራ ተካሄደ።

የብልፅግና ፓርቲ ሥራ አስፈፃሚ አባላት የዘጠኝ ወር የሥራ አፈፃፀም ግምገማ በጎርጎራ ተካሄደ። ባሕር ዳር: ግንቦት 03/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የብልፅግና ፓርቲ ሥራ አስፈፃሚ አባላት የዘጠኝ ወር የሥራ አፈፃፀም ግምገማ በጎርጎራ መካሄዱን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (አሕመድ...