“የተመዘገበው ኢኮኖሚያዊ እድገት ቀጣይነት እንዲኖረው ይሠራል” ለገሰ ቱሉ (ዶ.ር)

ባሕር ዳር: ሰኔ 12/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በኢትዮጵያ የተመዘገበው ኢኮኖሚያዊ እድገት ቀጣይነት እንዲኖረው ምርትና ምርታማነትን የሚያሳድጉ ሥራዎችን መሥራት ትኩረት ተሰጥቶት የሚከናወን ተግባር መኾኑን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትሩ ተናግረዋል፡፡ ሚኒስትሩ ዶክተር ለገሰ ቱሉ የመንግሥት የ2016 ዓ.ም...

“በጎነትና አብሮነት ለኢትዮጵያ ከፍታ” በሚል መሪ ሃሳብ የ2016 ዓ.ም ሀገር አቀፉ የክረምት ወራት የበጎ...

አዲስ አበባ: ሰኔ 12/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በመርሐ ግብሩ ላይ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህን ጨምሮ ሚኒስትሮች፣ በጎ ፈቃደኞች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶችም ተገኝተዋል። በዘንድሮው የክረምት ወራት በ14 ዘርፎች ከ34 ሚሊዮን በላይ በጎ ፈቃደኞች የሚሳተፉ ሲኾን...

የብሪክስ አባል ሀገራት የጠቅላይ ፍርድ ቤቶች የጋራ ጉባዔ ትናንት በሩሲያ ሶቺ ከተማ ተጀምሯል።

ባሕር ዳር: ሰኔ 11/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት እና የሩሲያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ትብብራቸውን ማጠናከር የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራርመዋል። የኢፌዴሪ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ቴዎድሮስ ምህረት ትናንት በተጀመረው ጉባኤ ላይ ኢትዮጵያን ወክለው በመሳተፍ ላይ...

ሰላምን ከማጽናት ባሻገር የተጀመሩ የልማት ሥራዎች ተስፋ ሰጪ መኾናቸውን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን...

ባሕር ዳር: ሰኔ 11/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የእምነበረድ እና የቀርከሃ ፋብሪካዎችን ጎበኙ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከትናንት ጀምሮ በክልሉ የተለያዩ የልማት ሥራዎችን ተዘዋውረው እየጎበኙ ነው። ዛሬም በክልሉ የሚገኙ የእምነበረድ እና...

ተረጂነትን ወደ ታሪክ ሠሪነት

ሀገራችን ኢትዮጵያ ከልመና እና ተረጂነት በመላቀቅ በምግብ ዋስትና እራሷን ለመቻል በምታደርገዉ ጥረት ውስጥ እየተመዘገቡ ያሉ ስኬቶች እጅግ ተስፋ ሰጪ ናቸዉ ። ሀገራችን በስንድ ምርታማን በታሪኳ ለመጀመሪያ ጊዜ እራሷን በመቻል እዉቅናን ያገኘችበትን ስኬት አስመዝግባለች። ...