የቱሪዝም መዳረሻዎችን በማልማት ስኬታማ ሥራዎችን መሥራቱን የምሥራቅ ጉራጌ ዞን አስታወቀ።
አዲስ አበባ: ኅዳር 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በዞኑ ያለውን ምቹ ሁኔታ ተጠቅመው አልሚዎች በተለያዩ ዘርፎች እንዲሠማሩ የምሥራቅ ጉራጌ ዞን ጥሪ አቅርቧል።
የምሥራቅ ጉራጌ ዞን ዋና አሥተዳዳሪ ሙስጠፋ ሀሰን ዞኑ ከተመሠረተ አጭር ጊዜ ቢኾንም በርካታ ሥራዎች ተከናውነዋል...
መሶብ የአንድ አገልግሎት ማዕከል ዜጎች ክብራቸው ተጠብቆ እና ሳይንገላቱ ተጠቃሚ እንዲኾኑ የሚያስችል ነው።
አዲስ አበባ: ኅዳር 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ከ10ኛው የከተሞች ፎረም ጎን ለጎን የተለያዩ ሁነቶች በሰመራ ሎጊያ ከተማ እየተከናወኑ ይገኛሉ። ዛሬ በሰመራ ሎጊያ ከተማ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ሥራ ጀምሯል።
በመሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት የፋይዳ መታወቂያ፣ የንግድ...
የማርበርግ በሽታን ለመቆጣጠር ልዩ ክትትል እየተደረገ መኾኑን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።
አዲስ አበባ: ኅዳር 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በኢትዮጵያ ተከሰተ የተባለውን የማርበርግ ቫይረስ በተመለከተ የጤና ሚኒስቴር ለመገናኛ ብዙኀን ማብራሪያ ሰጥቷል።
ይህ በሽታ በዓለም ላይ የተገኘው እ.ኤ.አ በ1963 ጀርመን ማርበርግ ከተማ ነበር።
የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ በኢትዮጵያ የማርበርግ...
ሁለንተናዊ ብዝኀነትን ለኅብረ ብሔራዊ አንድነት መጠቀም ይገባል።
ጎንደር: ኅዳር 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) 20ኛው የብሔር፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀን በማዕከላዊ ጎንደር ዞን እየተከበረ ነው።
ቀኑን አስመልክቶ በዞኑ ከሚገኙ መንግሥት ሠራተኞች ጋር የፓናል ውይይት እየተካሄደ ይገኛል።
የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ምክትል አሥተዳዳሪ አላምረው አበራ ሁለንተናዊ ብዝኀነትን...
“የዓባይ ግድብን ላሳካን ሕዝቦች የባሕር በር የማግኘታችን ጉዳይ ምንም ነው” ፕሮፌሰር አደም ካሚል
ባሕር ዳር: ኅዳር 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ በቀይ ባሕር ተጠቃሚነት ታሪክ የመዘገባት ዛሬ ሳይኾን ቀደም ብሎ ነው፡፡ የኢትዮጵያ የቀደሙ ሥልጣኔዎች ሲነሱ አብሯቸው የሚነሳውም ቀይ ባሕር ነው፡፡
ኢትዮጵያ ቀደም ባለው ታሪኳ ከቀይ ባሕር ጋር ያላት ቁርኝት...








