የትምህርት ጥራት የምርጫ ጉዳይ ሳይኾን ግዴታ ነው።
ጎንደር፡ ሐምሌ 28/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የለውጥ ምክር ቤት ጉባኤ በጎንደር ዩኒቨርሲቲ እየተካሄደ ነው።
በጉባኤው ላይ መልዕክት ያስተላለፉት የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት አሥራት አጸደወይን (ዶ.ር) እንኳን ወደ ሰላሙ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ...
የኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የለውጥ ምክር ቤት ጉባኤ በጎንደር ዩኒቨርሲቲ እየተካሄደ ነው።
ጎንደር፡ ሐምሌ 28/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የለውጥ ምክር ቤት ጉባኤ በጎንደር ዩኒቨርሲቲ እየተካሄደ ነው።
በመርሐ ግብሩ የትምህርት ሚኒስቴር የሥራ ኀላፊዎች ፣ የዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንቶች ፤ ምክትል ፕሬዝዳንቶች ፤ የሕዝብ ተወካዮች...
መርዓዊ ከተማ ሰላሟን ከማስጠበቅ ጎን ለጎን ስታከናውናቸው የነበሩ የመሠረተ ልማት ግንባታዎችን እያስመረቀች ነው።
ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 27/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በሰሜን ጎጃም አሥተዳደር ዞን በመርዓዊ ከተማ የተገነቡትን እና እድሳት የተደረገላቸውን ቢሮዎች እና የአገልግሎት መስጫ ተቋም እየተመረቁ ነው።
ከሚመረቁ ልማቶች ውስጥ የከተማ አሥተዳደሩ የከንቲባ ጽሕፈት ቤት፣ የፖሊስ ጽሕፈት...
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሰው ተኮር ተግባራትን እያከናወነ ነው።
ጎንደር: ሐምሌ 27/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የጎንደር ከተማ ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴ አባላት፣ ሴቶች፣ ወጣቶች፣ የሀገር ሽማግሌዎች፣ የሃይማኖት አባቶች እና ሲቪክ ማኅበራት ተወካዮች በጎንደር ዩኒቨርሲቲ እየተሠሩ ያሉ የልማት ሥራዎችን ጎብኝተዋል።
የቆሻሻ ማጣሪያ፣ የሰው ሠራሽ እግር ማምረቻ፣...
በመርዓዊ ከተማ ሰው ተኮር የመሠረተ ልማት ሥራዎች ለአገልግሎት ክፍት ኾነዋል።
ባሕር ዳር: ሐምሌ 27/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በሰሜን ጎጃም ዞን መርዓዊ ከተማ አሥተዳድር ልዩ ልዩ ሰው ተኮር የመሠረተ ልማት ሥራዎች ተገንብተው እና ዕድሳት ተደርጎላቸው ዛሬ ለአገልግሎት ክፍት ኾነዋል።
የዞኑ ዋና አሥተዳዳሪ አሰፋ ጥላሁን የሜጫ ምድር በሁሉም...