የኢትዮጵያ ከተሞች ፎረም የከተሞቻችንን የዕደገት ጉዞና ተስፋ በግልፅ ያሳየ ነው” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን...
ባሕር ዳር: ኅዳር 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በማኀበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ኢትዮጵያ ወደ ብልጽግና የምታደርገውን ጉዞ በማፋጠን ከተሞቻችን ከፍተኛ ሚና ናቸው ብለዋል።
በአፋር ክልል ሰመራ ሎጊያ ሲካሄድ የቆየውና ዛሬ በድምቀት...
“የሁመራ አየር ማረፊያ አገልግሎት መጀመር ፋይዳው ብዙ ነው” አቶ አሸተ ደምለው
ሁመራ፡ ኅዳር 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ለበርካታ ዓመታት ተቋርጦ የነበረው የሁመራ አየር መንገድ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል።
አካባቢው የሰላም እና የልማት ቀጣና መኾኑን የተናገሩት የወልቃይት ጠገደ ሰቲት ሁመራ ዞን ዋና አሥተዳዳሪ አሸተ ደምለው ናቸው። የአየር መንገዱ አገልግሎት...
የከተሞች ፎረም የማጠቃለያ መርሐ ግብር በሰመራ ሎጊያ ከተማ እየተካሄደ ነው።
አዲስ አበባ: ኅዳር 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ላለፉት ቀናት ሲካሄድ የሰነበተው የከተሞች ፎረም መርሐ ግብር ማጠቃለያ በሰመራ ሎጊያ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል።
በመርሐ ግብሩ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፣ የከተማ እና መሠረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒን ጨምሮ...
በቆሎን በእጅ መላጥም ኾነ መፈልፈል የሚያስቀር የፈጠራ ሥራ በከተሞች ፎረም ቀረበ።
አዲስ አበባ: ኅዳር 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በ10ኛው የከተሞች ፎረም ድርጅቶች እና ግለሰቦች የፈጠራ ሥራቸውን እያስተዋወቁ ናቸው።
አዳዲስ ሥራዎቻቸውን ይዘው ወደ ኤግዚቢሽን ማዕከል የገቡ አንድ ድርጅት እና አንድ ግለሰብ በፈጠራ ሥራዎቻቸው ዙሪያ አሚኮ አነጋግሯል።
ወጣት ሙክታር ሁሴን...
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የልማት ሥራዎችን ለመጎብኘት ሠመራ ሎጊያ ከተማ ገብተዋል።
ባሕር ዳር: ኅዳር 09/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኀበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት የምድረ ቀደምትነታችን ሕያው ምስክርና የሰው ዘር መገኛ፣ የኤርታሌ እሳተ ገሞራና የዳሎል ድንቅ ገጸ ምድር ባለቤት፣ የተፈጥሮና የባሕል ሀብታም ወደኾነችው የአፋሮች...








