“የመገጭ ፕሮጀክት ለውጥ ከተደረገበት በኃላ በጥሩ መንገድ እየተሠራ ነው” አብርሃም በላይ (ዶ.ር)
ጎንደር: ኅዳር 21/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የመስኖ እና ቆላማ አካባቢዎች ሚኒስትር አብርሃም በላይ (ዶ.ር)፣ የክልል እና የጎንደር ከተማ የሥራ ኀላፊዎች የመገጭን ፕሮጀክት የሥራ እንቅስቃሴ ጎብኝተዋል።
የመስኖ እና ቆላማ አካባቢዎች ሚኒስትር አብርሃም በላይ (ዶ.ር) የመገጭ ፕሮጀክት በተያዘለት...
ኢትዮጵያ ባለፉት 6 ዓመታት የአየር ንብረት ለውጥን በመከላከል ረገድ ተጨባጭ ለውጥ ማስመዝገቧን የፕላንና ልማት...
አዲስ አበባ: ኅዳር 20/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ የተሳተፈችበት ዓለም አቀፉ የተባበሩት መንግስታት የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ (ኮፕ 29) በአዘርባጃን ዋና ከተማ ባኩ መካሄዱ ይታወሳል። ይህንን ጉባኤ አስመልክቶ የኘላንና ልማት ሚኒስቴር ለመገናኛ ብዙኀን ጋዜጣዊ መግለጫ...
መንግሥት ትርጉም ባለው ዘላቂ ልማታዊ ሴፊቲኔት የዜጎችን ሕይዎት ለማሻሻል እና ተጠቃሚ ለማድረግ ቁርጠኛ እንደኾነ...
አዲስ አበባ: ኅዳር 18/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ከ2014 ዓ.ም ጀምሮ እየተተገበረ የሚገኘው የ5ኛው ምዕራፍ የልማታዊ ሴፍቲኔት አፈፃፀም ግምገማ አጋር እና ባለድርሻ አካላት በተገኙበት እየተካሄደ ነው።
የግብርና ሚኒስትር ድኤታ መለሰ መኮንን መንግሥት ትርጉም ባለው ዘላቂ ልማታዊ ሴፊቲኔት...
ፌዴራል ፖሊስ በአፍሪካ ጠንካራ የፖሊስ ተቋም ለመኾን እየሠራ ነው።
አዲስ አበባ: ኅዳር 17/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የሰላም ኮንፈረንስ ታሳታፊ እንግዶች የፌዴራል ፖሊስ ተቋማትን እየጎበኙ ነው። በጉብኝቱ ወቅት ማብራሪያ የሰጡት የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር መላኩ ፋንታ የኢትዮጵያ የሕግ ማስከበር ልምድ ረዥም ዕድሜ ያስቆጠረ ነው...
“ስንዴን የምናመርተው ለምግብ ፍጆታ ብቻ ሳይኾን ወደ ውጭ ኤክስፖርት ለማድረግ ነው” የአርሲ ዞን አርሶአደሮች
አዲስ አበባ: ኅዳር 16/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ስንዴን በስፋት እና በጥራት ከሚያመርቱ የሀገሪቱ አካባቢዎች መካከል ኦሮሚያ ክልል አንዱ ነው። የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን በኦሮሚያ ክልል ባሌ እና አርሲ ዞኖች ተገኝቶ የመኸር ወቅት የሰብል ልማት እንቅስቃሴን...








