የትምህርት እና የሃይማኖት ተቋማት ግብረ ገብነት ላይ ትኩረት አድርገው ሊሠሩ እንደሚገባ ተገለጸ።
ባሕር ዳር: ኅዳር 21/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ሥነ ምግባር እና ጸረ ሙስና ኮሚሽን "ሥነ ምግባርን በማጎልበት እና ሙስናን በመከላከል ረገድ የምክር ቤቶች ሚና" በሚል በተዘጋጀ ሰነድ ላይ ከክልሉ ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴ አባላት፣...
“ቃልን በተግባር መፈጸም የብልጽግና ተጨባጭ መለያዎቹ ናቸው” አቶ አደም ፋራህ
ባሕር ዳር: ኅዳር 21/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የኢፌድሪ ጠቅላይ ሚኒስትር እና የብልጽግና ፓርቲ ፕሬዝደንት ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)፣ የፓርቲው ምክትል ፕሬዝዳንቶች እና ሌሎች የሀገሪቱ ከፍተኛ መሪዎች በተገኙበት የብልጽግና ፓርቲ አምስተኛ ዓመት የምሥረታ በዓል የማጠቃለያ መርሐ...
ብልጽግና ፓርቲ ሁለንተናዊ የሴቶችን ተሳትፎ ለማረጋገጥ እየሠራ ያለ ፓርቲ መኾኑ ተገለጸ፡፡
ደሴ: ኅዳር 21/2017 ዓ.ም (አሚኮ) "ለሴቶች የፖለቲካ ውክልና ማን እንደ ብልጽግና" በሚል መሪ ሃሳብ ከቀበሌ እስከ ከተማ አሥተዳደር የሚገኙ ሴት መሪዎች የተሳተፉበት የሴቶችን አቅም ማጎልበት ላይ ትኩረቱን ያደረገ መድረክ በደሴ ከተማ ተካሂዷል፡፡
የመድረኩ ተሳታፊ ሴት...
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በተገኙበት የብልጽግና ፓርቲ አምስተኛ ዓመት የምስረታ በአል ተካሄደ።
ባሕር ዳር: ኅዳር 21/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በመርሀ ግብሩ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር እና የብልጽግና ፓርቲ ፕሬዝዳንት ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ጨምሮ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንት ተመሥገን ጥሩነህ፣ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ...
ብልፅግና ፓርቲ ባለፉት አምስት ዓመታት በሁሉም ዘርፎች በርካታ ስኬቶችን ማስመዝገቡን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ...
ባሕር ዳር: ኅዳር 21/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ብልጽግና ፓርቲ በአምስት ዓመታት ጉዞው በሁሉም ዘርፎች በርካታ ስኬቶችን ያስመዘገበ የአፍሪካ ግዙፉ ፓርቲ ነው ሲሉ የብልጽግና ፓርቲ ፕሬዚዳንትና የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) አስታውቀዋል፡፡
የብልጽግና ፓርቲ...








