ኢትዮጵያ የቀጣናው የኃይል ማዕከል ለመኾን እያደረገች ያለውን ጥረት የማሊዥያው ጠቅላይ ሚኒስትር አንዋር ኢብራሒም አደነቁ።
አዲስ አበባ: ኅዳር 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የማሊዥያ ጠቅላይ ሚኒስትር አንዋር ኢብራሒም በኢትዮጵያ ይፋዊ የሥራ ጉብኝት እያደረጉ ነው። በኢትዮ ማሊዥያ ከፍተኛ ፎረም ላይ ስለ ኢትዮጵያ ዕድገት ሃሳብ አንጸባርቀዋል።
የኢትዮጵያ እና የማሊዥያ ግንኑነት ጥልቅ ነው ብለዋል ጠቅላይ...
ለብሔራዊ ጥቅም፣ ብሔራዊ አቅም መፍጠር ይገባል።
ባሕር ዳር: ኅዳር 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ሥልጣኔውን በባሕር በር ያረቀቀ፣ ሉዓላዊነቱን በባሕር ኀይል ያስጠበቀ ጥንታዊ ሕዝብ የባሕር በር ምን እንደኾነ ጠንቅቆ ያውቃል።
ኢትዮጵያ የሥልጣኔዋን ሐውልት ከፍ አድርጋ ያቆመችው፣ የታላቅነቷን ዝና ለዓለም ያሳየችው፤ ከጥንት ጀምሮ ከዓለም...
የሮዝመሪ ምርትን ለውጭ ገበያ በማቅረብ ከ4 ሚሊዮን ዶላር በላይ የውጭ ምንዛሬ ማግኘቱን የስልጤ ዞን...
አዲስ አበባ: ኅዳር 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ)
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የስልጤ ዞን ምክትል አሥተዳዳሪ እና የግብርና መምሪያ ኀላፊ ሙበራ ከማል በዞኑ ከ8ሺህ 200 ሄክታር በላይ መሬት በሮዝመሪ ምርት እየለማ ነው ብለዋል።
ዞኑ ጥራት ያላቸው የሮዝመሪ ምርቶች ከማዕከል...
ዜጎች በስደት ሕይወታቸው ለሚገጥማቸው ማንኛውም የጤና እክል መፍትሄ የሚሰጥ ፕሮጀክት ይፋ ኾነ።
አዲስ አበባ: ኅዳር 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ስደት በዜጎች ሕይወት ላይ እና በሀገር ገጽታ ላይ የሚያስከትለው አሉታዊ ተጽዕኖ ከባድ እየኾነ መጥቷል። በተለይም ዜጎች በስደት ሕይወታቸው በሚያጋጥሟቸው የጤና እክሎች ምክንያት ለበርካታ የአካል እና የሥነልቦና ችግር እየተጋለጡ...
“የኢትዮጵያን የከተሜነት ታሪክ የሚመጥን የከተማ ዕድገት እንዲኖር መሥራት ይጠይቃል” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
አዲስ አበባ: ኅዳር 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ)
በሰመራ ሎጊያ ከተማ ሲካሄድ የሰነበተው 10ኛው የከተሞች ፎረም የማጠቃለያ መርሐ ግብር ተካሂዷል።
በማጠቃለያ መርሐ ግብሩ ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ አትዮጵያ ቀደም ያለ የከተሜነት ታሪክ ያላት ቢኾንም...








