በአማራ እና በኦሮሚያ ክልል ያለውን ግጭት በሰላማዊ ውይይቶች ለመቅረፍ መንግሥት ዝግጁ መኾኑን ሰላም ሚኒስቴር...
ባሕር ዳር: ጥር 03/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ስድስተኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሦስተኛ ዓመት የሥራ ዘመን 11ኛ መደበኛ ጉባዔ ትናንት ሲካሄድ በተለያዩ የሀገሪቷ አካባቢዎች ያጋጠሙ የጸጥታ ችግሮች በርካታ ጉዳት እያደረሱ መኾኑንና ለመፍትሔው የሰላም ሚኒስቴር አበክሮ...
“የተፈጥሮን ድንቅ በረከት ተቀብሎ ተንከባክቦ እና አበልፅጎ መጠቀም የኛ የሰው ልጆች ተጠባቂ ተግባር ነው”...
ባሕር ዳር: ጥር 03/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ወንጪ ሁሌም ንፁህ የተፈጥሮ ስጦታ ሆና ቆይታለች ብለዋል። የተፈጥሮን ድንቅ በረከት ተቀብሎ ተንከባክቦ እና አበልፅጎ መጠቀም ደግሞ የኛ የሰው ልጆች ተጠባቂ ተግባር መኾኑንም ነው የገለጹት።
የወንጪ...
“የዳታ ልማት ለዲጂታል ኢኮኖሚ ግንባታ ቁልፍ ጉዳይ በመኾኑ በትብብር ልንሠራበት የሚገባ ታላቅ ሀብት ነው”...
ባሕር ዳር: ጥር 03/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ከተባበሩት መንግሥታት የኢኮኖሚ እና የማኅበራዊ ጉዳዮች ክፍል ጋር በመተባበር ባዘጋጀው የዳታ ልማት እና አሥተዳደር ረቂቅ መመሪያ ላይ የባለድርሻ አካላት፣ መሪዎች እና ተወካዮች በተገኙበት ውይይት...
ከአፍሪካ መዲና እስከ ዓለም መድረክ ድረስ” የተሰኘ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የዲፕሎማሲ ፎረም ተከፈተ።
አዲስ አበባ: ጥር 02/2016 ዓ.ም (አሚኮ) "ከአፍሪካ መዲና እስከ ዓለም መድረክ ድረስ" የተሰኘ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የዲፕሎማሲ ፎረም በአዲስ አበባ ተከፍቷል።
ለ3 ሳምንታት የሚቆየው ይህ ፎረም የኢትዮጵያን የ3 ሺህ ዘመን የዲፕሎማሲ ጉዞ ታሪክ ለዕይታ...
“የዲፕሎማሲያችን” አውደ ርዕይ የመክፈቻ ሥነ ሥርዓት እየተካሄደ ነው፡፡
ባሕር ዳር: ጥር 02/2016 ዓ.ም (አሚኮ) “የዲፕሎማሲያችን” አውደ ርዕይ “ ዲፖሎማሲያችን ለብሔራዊ ጥቅማችን” በሚል መሪ ሀሳብ የመክፈቻ ሥነ ሥርዓት በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው፡፡
በመክፈቻ ሥነ ሥርዓቱ ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴን ጨምሮ ምክትል ጠቅላይ...