“ደብረ ታቦር መሀል ጀግኖች የጻፉትን ሊቆች ያነቡታል አጅባር ከሜዳው ላይ ለዓለም ይገልጡታል”
ባሕር ዳር: ጥር 25/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ጀግኖች አባቶች አያሌ ታሪክ ጽፈውበታል። ከተራራው የገዘፈ ታሪክ አቁመውበታል። ሊቃውንት እንደ አሸዋ በዝተውበታል። እንደ ከዋክብት ደምቀውበታል። እንደ ውቅያኖስ ጠልቀውበታል። በጥበብ የምድር እና የሰማይ ምስጢራትን ዳስሰውበታል። በጥበብ ተራቅቀውበታል።
ጎበዛዝቱ...
አሚኮ መልካም ሥነምግባር የተላበሱ ጋዜጠኞች እና የሚዲያ መሪዎች ያሉት ተቋም መኾኑን የፌዴራል ተቋማት...
አዲስ አበባ: ጥር 22/2017 ዓ.ም (አሚኮ) አሚኮ መልካም ሥነምግባር የተላበሱ ጋዜጠኞች እና የሚዲያ መሪዎች ያሉት ተቋም መኾኑ በኢትዮጵያ የሚዲያ ታሪክ ላይ ጉልህ አስተዋጽኦ እንዳበረከተ የአሚኮ አዲስ አበባ ስቱዲዮን የጎበኙ የፌዴራል ተቋማት የሥራ ኀላፊዎች ተናግረዋል።
ሚዲያው...
አሚኮ ባለው የፕሮግራም አካታችነት እና የዘገባ ጥራት ምክንያት የብዙ ተቋማት አጋር ኾኖ ቆይቷል።
አዲስ አበባ: ጥር 21/2017 ዓ.ም(አሚኮ) በአዲስ አበባ የሚገኙ የተለያዩ የገንዘብ ተቋማት ባለሙያዎች የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን አዲስ አበባ ስቱዲዮን ጎብኝተዋል።
አሚኮ በአዲስ አበባ ያስገነባውን አዲስ ዘመናዊ ስቱዲዮን የጎበኙት የገንዘብ ተቋማት ባለሙያዎች ሕዝብ እና ሀገርን ለማገልገል ዘመናዊ...
“አሚኮ በሀገር ደረጃ ሰላም እንዲሰፍን እና ልማት እንዲረጋገጥ እየተጋ ያለ የሚዲያ ተቋም ነው” የመገናኛ...
አዲስ አበባ: ጥር 20/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የመገናኛ ብዙኀን ባለሙያዎች አዲስ አበባ አራት ኪሎ የሚገኘውን የአሚኮ አዲሱን ስቱዲዮ ጎብኝተዋል። የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን በሀገሪቱ እየተከናወኑ ያሉ ማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ፖለቲካዊ ጉዳዮችን ለአድማጭ ተመልካች ተደራሽ በማድረግ ሀገራዊ...
አሚኮ ምቹ ባልኾኑ ሁኔታዎች ውስጥ እያለፈ ውጤታማ ሥራን እየሠራ ያለ አንጋፋ ተቋም መኾኑን...
አዲስ አበባ፡ ጥር 20/2017 ዓ.ም(አሚኮ) መቀመጫቸውን በአዲስ አበባ ከተማ ያደረጉ ጋዜጠኞች እና የሚዲያ ኀላፊዎች የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን አዲስ አበባ ስቱዲዮን ጎብኝተዋል።
አሚኮ በአዲስ አበባ ያስገነባውን አዲስ ዘመናዊ ስቱዲዮ የጎበኙት ጋዜጠኞች እና የሚዲያ...








