ለ2017/18 የምርት ዘመን 24 ሚሊዮን ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ ለመግዛት መታቀዱን ግብርና ሚኒስቴር ገለጸ።
አዲስ አበባ: ጥር 30/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የግብርና ሚኒስትር የ2017/18 የምርት ዘመን የአፈር ማዳበሪያ ግዥን አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል። መግለጫውን የሰጡት የግብርና ሚኒስትር ዴኤታ ሶፊያ ካሳ (ዶ.ር) መንግሥት የአርሶ አደሩን ምርት እና ምርታማነት ለማሳደግ በትኩረት...
የኅብረት ሥራ ማኅበራት ፍትሐዊ ግብይትን ለማስፈን እንደሚያስችሉ ተገለጸ።
አዲስ አበባ: ጥር 28/2017 ዓ.ም (አሚኮ)የኅብረት ሥራ ኤግዚቢሽን፣ ባዛር እና ሲምፖዚየም በአዲስ አበባ ከተማ ተከፍቷል። በሲንፖዚየሙ የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ.ር)፣ የኢትዮጵያ ኅብረት ሥራ ማኅበራት ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር አምባሳደር ሽፈራው ሽጉጤ፣ የአዲስ አበባ...
የአራት ኪሎ ፕላዛ የእግረኞች የውስጥ ለውስጥ ማሳለጫ መንገድ ግንባታ ተጠናቅቆ ለአገልግሎት ክፍት ኾነ።
አዲስ አበባ: ጥር 28/2017 ዓ.ም (አሚኮ)በአዲስ አበባ ከተማ የአራት ኪሎ ፕላዛ የእግረኞች የውስጥ ለውስጥ ማሳለጫ መንገድ ግንባታ ተጠናቅቆ ለአገልግሎት ክፍት ኾኗል።
የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር በኮሪደር ልማቱ ሠርቶ ካጠናቀቃቸው በርካታ ሥራዎች መካከል...
“የንግዱ ዘርፍ ለዘላቂ ሰላም ግንባታ ኀላፊነቱን ሊወጣ ይገባል” የሰላም ሚኒስትር መሐመድ እድሪስ
አዲስ አበባ: ጥር 28/2017 ዓ.ም (አሚኮ) "የግሉ ዘርፍ ሚና በኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላም ግንባታ" በሚል መሪ መልዕክት የኢትዮጵያ ንግድ እና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት ከሰላም ሚኒስቴር እና ሴንተር ፎር ኢንተርናሽናል ፕራይቬት ኢንተር ፕራይዝ ከተባለ የአሜሪካ...
“አሚኮ በትውልድ እና አብሮነት ግንባታ ያደረገው አስተዋፅኦ ከፍተኛ ነው” ዓይናለም ንጉሴ
አዲስ አበባ: ጥር 27/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የገቢዎች ሚኒስትር ዓይናለም ንጉሴ ከሚኒስትር ዴኤታዎቻቸው ጋር በመኾን አሚኮ በአዲስ አበባ ገንብቶ ያስመረቀውን ዘመናዊ ስቲዲዮ ጎብኝተዋል።
አሚኮ ለዚህ በመብቃቱ እንኳን ደስ ያላችሁ ብለዋል። አሚኮ በ12 ቋንቋዎች በመሥራት አብሮነትን...








