በሰው ሠራሽ አስተውሎት የምርምር እና ልማት ልኅቀት ማዕከል የመኾን ራዕይን የሰነቀ ተቋም።
ባሕር ዳር: ኅዳር 11/2018 ዓ.ም (አሚኮ) አዲሱን የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ዋና መሥሪያ ቤት ከሰሞኑ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በመረቁበት ወቅት ለዲጂታል ኢትዮጰያ ጉዞ የተቋሙ አበርክቶ ትልቅ መኾኑን ተናግረው ነበር። ለሰው ሠራሽ አስተውሎት...
የፖሊስ ዋና ሥራው ሰብዓዊ መብትን ማክበር እና ማስከበር ነው።
ባሕር ዳር: ኅዳር 11/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ለፖሊስ መሪዎች እና አባላት የሪፎርም አፈጻጸም እና የመሪዎች አቅም ግንባታ ሥልጠና እየሰጠ ነው።
በሥልጠናው ማስጀመሪያ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር...
ሀገር በአንድነት ትከበራለች፤ በኅብረት ትጠበቃለች።
ባሕር ዳር: ኅዳር 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአንድነት የጸኑ ሀገራቸውን አስከብረዋል፤ ሉዓላዊነታቸውን አስጠብቀዋል፤ ነጻነታቸውን አጽንተዋል፤ ጥቅማቸውንም አረጋግጠዋል።
ሀገር በአንድነት ትከበራለች፤ በኅብረት ትጠበቃለች። ኢትዮጵያን የነጻነት ቀንዲል አድርጎ ያኖራት፤ በጠላቶቿ ፊት ግርማን የሰጣት፤ የቅኝ ገዢዎች ክንድ ያልበገራት ጊዜያዊ...
በክልሉ የውጭ ሀገር የሥራ ስምሪት ላይ የተሠማሩ የግል ሥራ እና ሠራተኛ አገናኝ ኤጀንሲዎች አሉ።
ባሕር ዳር: ኅዳር 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በዓለም ላይ እጅግ አደገኛ ከኾኑ እና ሰዎች ገንዘብን ብቻ አልመው ከሚከውኗቸው ወንጀሎች መካከል ሕገ ወጥ የሰዎች ዝውውር አንዱ እና ቀዳሚው ነው፡፡
ሕገ ወጥ የሰዎች ዝውውር ለብዝበዛ ዓላማ ሰዎችን በተለይም...
“የኢትዮጵያ እና ማሌዢያ ግንኙነት ከንግድ ባለፈ ትርጉም ወዳለው ትብብር ተሸጋግሯል” ፕሬዝዳንት ታየ አጽቀሥላሴ
አዲስ አበባ: ኅዳር 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢፌዴሪ ፕሬዝደንት ታየ አጽቀሥላሴ ይህንን ያሉት በኢትዮጵያ ማሌዥያ ከፍተኛ የቢዝነስ ፎረም ላይ ነው።
የማሊያዢያ ጠቅላይ ሚኒስትር አንዋር ኢብራሒም ወደ አዲስ አበባ መምጣት የሁለቱን ሀገራት ከንግድ ባለፈ ወደ ሕዝብ ለሕዝብ...








