ለስደተኞች ማኅበራዊ ጥበቃ በዲጂታል መንገድ ትምህርት እና ሥልጠና እንዲያገኙ እየተሠራ መኾኑን ዓለም አቀፉ...

ባሕርዳር: ጥር 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ድርጅቱ 11 ሚሊዮን ብር የሚያወጣ የዲጂታል ዘርፉን በመደገፍ ለወጣቶች እና ሴቶች የሥራ እድል ለመፍጠር ያለመ የሦስትዮሽ ስምምነት ተፈራርሟል። ድርጅቱ ከኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ከአይቲ ፓርክ ኮርፖሬሽን እና...

ከታጣቂ ቡድኖች ጋር የተጀመሩ ሰላማዊ አማራጮች ተጠናክረው እንዲቀጥሉ የብልጽግና ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ አቅጣጫ አስቀመጠ።

ባሕር ዳር: ጥር 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የኢኮኖሚ ዕድገቱ ከዚህ በላይ ለመሄድ እንዳይችል አንዱ ዕንቅፋት በጠባብ ቡድናዊ ፍላጎት የተፈጠሩ ትሥሥሮች ያስከተሏቸው አካባቢያዊ ግጭቶች መሆናቸውን የብልጽግና ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ በስብሰባው ገምግሟል። እነዚህን ግጭቶች በመፍታት የብልፅግና ጉዞን ይበልጥ ለማፋጠንና...

የባሕር በር ለማግኘት የተፈረመውን የመግባቢያ ሥምምነት ወደ ተግባራዊ ሥምምነት ለማድረስ ትኩረት ተሰጥቶት እንዲሠራ የብልጽግና...

ባሕር ዳር: ጥር 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ከሶማሌ ላንድ ጋር የተፈረመው የመግባቢያ ስምምነት ወደ ተግባራዊ ስምምነት ለማድረስ፣ ከሌሎች ጎረቤት ሀገራትም ጋር ተጨማሪ የባሕር በር አማራጮችን በሰጥቶ መቀበል መርሕ ለማግኘት ትኩረት ተሰጥቶት እንዲሠራ የብልጽግና ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ...

የብልጽግና ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ ስብሰባ መግለጫ አውጥቷል።

የፓርቲው ሙሉ መግለጫ እንደሚከተለው ቀርቧል። የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ እና ማዕከላዊ ኮሚቴ መደበኛ ስብሰባቸውን ከጥር 13 እስከ 17 ቀን 2016 በአዲስ አበባ ከተማ አካሂደዋል፡፡ በስብሰባዎቹ የኢትዮጵያን ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ማኅበራዊ ሁኔታ እንዲሁም ወቅታዊ ሀገራዊ እና...

ለፖሊሲ ቀረፃ እና ማሻሻያ እንዲሁም ለልማት ተግባራት አጋዥ ነው የተባለትን ጥናት የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት...

ባሕር ዳር: ጥር 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት እና ዓለም ባንክ በጋራ ያጠኑት ይህ ጥናት የኢትዮጵያ ሶሺዮ-ኢኮኖሚ ጉዳይን ያካተተ እንደኾነ ተገልጿል። ጥናቱ ለመንግሥት የፖሊሲ ቀረፃ እና ማሻሻያ እንዲሁም ለልማት ተግባራት አጋዥ የሚኾኑ ሀገራዊ እና ማኅበረሰባዊ...