“የኢትዮጵያ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት የሀገሪቱን ተደራሽነት፣ ተደማጭነት እና ተፈላጊነት በሚያጎላ መንገድ ሊሆን ይገባል” የውጭ ጉዳይ...

አዲስ አበባ: ጥር 18/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ለሁለት ሳምንት ሲካሄድ የነበረዉ የአምባሳደሮች ዓመታዊ ስብሰባ ተጠናቋል። በማጠቃለያ መድረኩ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ተገኝተው ለሚሲዮን መሪዎች የሥራ አቅጣጫ መስጠታቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር...

“ኢምባሲዎች አድማሱ እና አውዱ የሰፋ የዲፕሎማሲ እንቅስቃሴ ማድረግ ይጠበቅባቸዋል” አቶ ደመቀ መኮንን

ባሕር ዳር: ጥር 18/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ኢምባሲዎች አድማሱ እና አውዱ የሰፋ የዲፕሎማሲ እንቅስቃሴ ማድረግ እንደሚጠበቅባቸው ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን አሳሰቡ። አቶ ደመቀ ዛሬ በተጠናቀቀው ዓመታዊ የአምባሳደሮች ጉባኤ ላይ የሥራ መመሪያ...

ባለፉት ስድስት ወራት በሀገር አቀፍ ደረጃ ከ 1 ነጥብ 5 ሚሊዮን በላይ የንግድ ምዝገባ...

ባሕር ዳር: ጥር 18/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ባለፉት ስድስት ወራት በሀገር አቀፍ ደረጃ 1 ሚሊዮን 545 ሺህ 514 የንግድ ምዝገባ እና ፈቃድ አገልግሎቶች (በኦን ላይን እና በባክ ኦፊስ) መሰጠቱን የንግድ እና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታውቋል። አፈጻጸሙ...

በሀገራዊ እሴት፣ ማንነት እና ብሔራዊ ጥቅሞች ላይ ያተኮረ የአድዋ ድል በዓል የወጣቶች ንቅናቄ መድረክ...

አዲስ አበባ፡ ጥር 18/2016 ዓ.ም (አሚኮ) "ዓድዋን ለዘላቂ ሰላም እና ለጠንካራ ሀገረ መንግሥት ግንባታ" በሚል መሪ ሃሳብ ሀገር አቀፍ የወጣቶች ንቅናቄ ማስጀመሪያ መርሐ-ግብር እየተካሄደ ነው። የሰላም ሚኒስቴር ከሴቶች እና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ጋር...

“አርብቶ አደሮችን የኢኮኖሚ ብቻ ሳይኾን የደኅንነት መሠረት አድርገን ልንጠቀም ይገባል” ታገሰ ጫፎ።

ባሕርዳር: ጥር 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የምስራቅ አፍሪካ የአርብቶ አደሮች ኤክስፖ በሚሊኒየም አዳራሽ ተከፍቷል። በመድረኩ የሕዝብ ተወካዮች ምክርቤት አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ "የምግብ ዋስትና እና የድርቅ ችግሮች አሉብን፤ ይህንን ችግር ለመፍታት ቀጣናዊ ትስስር እና...