በድርቅ ምክንያት ለችግር የተጋለጡ ወገኖችን ለመርዳት እንደሚሠሩ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ገለጹ።
ባሕር ዳር: ጥር 19/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል በዘጠኝ ዞኖች በ45 ወረዳዎች በተከሰተ ድርቅ ከ1 ነጥብ 8 ሚሊየን በላይ ዜጎች ለችግር መጋለጣቸው በተደጋጋሚ ሲነገር ቆይቷል። የተከሰተውን ድርቅ ለመቋቋምም ከ16 ቢሊየን ብር በላይ እንደሚያስፈልግ ተገልጿል።
የአማራ...
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) የከበረውን የፋኦ አግሪኮላ ሜዳልያ ተሸለሙ።
ባሕር ዳር: ጥር 19/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በተባበሩት መንግሥታት የምግብ እና የእርሻ ድርጅት በሮም ጣልያን በተሰናዳ ክብረ በዓል የከበረውን የፋኦ አግሪኮላ ሜዳልያ ተሸልመዋል። ሽልማቱ ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትሩ በምግብ ዋስትና እና...
“አጅባር የሠጋሮቹ መገናኛ፣ የጀግንነት መፈተኛ”
ባሕር ዳር: ጥር 19/2016 ዓ.ም (አሚኮ) እንደበኩር ልጅ እንክብካቤ የማይለያቸው፣ ባቄላ እና ገብስ የሚቆላላቸው፣ የጠራ ውኃ የሚቀዳላቸው፣ የተመቻቸ ማደሪያ የሚዘጋጅላቸው፣ ያማረ መዋቢያ የሚያሳምራቸው ያማሩ ፈረሶች እንደአሻቸው ይኾኑበታል፣ ከሜዳ ሜዳ እያካለሉ ሽምጥ...
የውጭ ባለሀብቶች በኢትዮጵያ ኢንቨስት ለማድረግ ፍላጎት ማሳየታቸውን አምባሳደሮች ገለጹ።
ባሕር ዳር: ጥር 19/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በኢትዮጵያ ባሉ ምቹ የኢንቨስትመንት አማራጮች በርካታ ሀገራት ለመሰማራት ፍላጎት እንዳላቸው ኢትዮጵያን በተለያዩ ሀገራት የወከሉ አምባሳደሮች ተናገሩ።
በተለያዩ የአለም ሀገራት ኢትዮጵያን የወከሉ አምባሳደሮች በሀገሪቱ እየተከናወኑ ያሉ የልማት ሥራዎችን ጎብኝተዋል፡፡
የልማት እንቅስቃሴዎቹም...
“ሚዲያዎች በመንግሥት አሠራር ውስጥ ግድፈቶች እንዲታረሙ የማሳየት ኃላፊነታቸውን ሊወጡ ይገባል” የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንት...
ባሕር ዳር: ጥር 19/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ሚዲያዎች በመንግሥት አሰራር ውስጥ ግድፈቶች እንዲታረሙ የማሳየት እና ተጠያቂነት እንዲሰፍን የማገዝ ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንት አደም ፋራህ አሳስበዋል።
ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ያስገነባውን የፋና ላምሮት ስቱዲዮ እያስመረቀ ሲሆን...