የዱር ቤቴ -ቁንዝላ -ገለጎ – ገንዳ ውኃ የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክት ለምን ተጓተተ ?

ባሕር ዳር: ኅዳር 11/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የዱር ቤቴ - ቁንዝላ - ሻውራ - ፍንጅት- ገለጎ -ገንዳ ውኃ የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ.ር) በተገኙበት በ2013 ዓ.ም ነበር የተጀመረው። የመንገድ ፕሮጀክቱ አጠቃላይ 261...

የምግብ ሉዓላዊነትን ማረጋገጥ ለአፍሪካ የግብርና ብቻ ሳይኾን የክብር እና የኢኮኖሚ ነፃነትም ጉዳይ ነው።

አዲስ አበባ: ኅዳር 11/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአፍሪካ ሀገራት የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ ያለመ ዓለም አቀፍ ጉባኤ በኢትዮጵያ የሩሲያ ኤምባሲ አስተባባሪነት በአዲስ አበባ ተካሂዷል። በጉባኤው መክፈቻ ላይ መልእክት ያስተላለፉት የግብርና ሚኒስትር አዲሡ አረጋ በግብርና ትራንስፎርሜሽን የምግብ ሉዓላዊነትን...

በዶሮ ርባታ ዘርፍ ተጠቃሚ መኾናቸውን የቃሉ ወረዳ ወጣቶች ተናገሩ።

ደሴ: ኅዳር 11/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የደቡብ ወሎ ዞን የሥራ ኀላፊዎች በቃሉ ወረዳ ደጋን ተገኝተው በዶሮ ርባታ ዘርፍ የተሰማሩ ወጣቶችን የሥራ እንቅስቃሴ ተመልክተዋል። የደቡብ ወሎ ዞን ዋና አሥተዳዳሪ አሊ መኮንን የዶሮ ርባታ ዘርፍን ጨምሮ በሌሎችም ወጣቶችን...

የማሌዢያ ፌዴሬሽን ጠቅላይ ሚኒስትር የኢትዮጵያ ቆይታ በተለያዩ ዘርፎች ስምምነት የተደረሰበት ፍሬያማ ቆይታ ነበር።

ባሕር ዳር: ኅዳር 11/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የማሌዢያ ፌዴሬሽን ጠቅላይ ሚኒስትር ዳቶ ሰሪ አንዋር ቢን ኢብራሂምን የኢትዮጵያ ቆይታ በተለያዩ ዘርፎች ስምምነት የተደረሰበት ፍሬያማ ቆይታ እንደነበር ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገልጸዋል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኀበራዊ...

የምርት ጥራትን በማረጋገጥ የሀገሪቱን ተወዳደሪነት ማሳደግ ይገባል።

አዲስ አበባ: ኅዳር 11/2018 ዓ.ም (አሚኮ) "ጥራት በተለየ እሳቤ እና ፈጠራ" በሚል መሪ ሀሳብ ከኅዳር 11/2018 ዓ.ም እስከ ኅዳር 14/2018 ዓ.ም የዓለም የምርት ጥራት ሳምንት በኢትዮጵያ ይከበራል። በዓሉ በዓለም ለ35ኛ ጊዜ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ14ኛ ጊዜ...