” የብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀን አንድነት እና ወንድማማችነት የሚረጋገጥበት በዓል ነው” አፈጉባኤ አገኘሁ...
ባሕር ዳር: ነሐሴ 05/2017 ዓ.ም (አሚኮ) 20ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀን በኢትዮጵያ በሁሉም መስክ የማንሰራራት ጉዞ ውጤት እየተመዘገበ ባለበት ወቅት የሚከበር መኾኑ ልዩ እንደሚያደርገው የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር ተናግረዋል።
በፌዴሬሽን ምክር...
ለሴቶች መብት መከበር እና ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት መረጋገጥ እየተሠራ ነው።
አዲስ አበባ፡ ነሐሴ 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) "ሴት መሪዎች ለኢትዮጵያ ብልጽግና" በሚል መሪ መልዕክት ከፍተኛ ሴት መሪዎች የተሳተፉበት የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው።
በመድረኩ የተገኙት በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኀላፊ እና የብልጽግና...
ሰላም ከሁላችንም መዳፍ የሚገኝ የሁላችንም እኩል ኀላፊነት ነው።
አዲስ አበባ: ነሐሴ 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) "ሰላማችንን ማጽናት ለኢትዮጵያ ማንሰራራት" በሚል መሪ መልዕክት በሰላም ሚኒስቴር አዘጋጅነት በአዳማ ከተማ እየተካሄደ የሚገኘው ሀገር አቀፍ የሰላም ኮንፈረንስ እንደቀጠለ ነው።
በሰላም ሚኒስቴር የፌዴራሊዝም እና የግጭት አሥተዳደር ዘርፍ ሚኒስቴር ዴኤታ...
“ድሬዳዋ በታሪክ ገጽ”
ባሕር ዳር፡ ነሐሴ 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ድሬዎች በታሪክ አጋጣሚ በዚህ ሳምን ነሐሴ/1998 ዓ.ም መዝናናት ያሰቡት እየተዝናኑ፤ የሚሠሩት የዕለት ሥራቸውን ከውነው እረፍት ለማድረግ ወደ መኝታቸው ባመሩበት ወቅት ነበር አንድን የታሪክ ምዕራፍ ያስተናገዱት።
ሀገር ሰላም ብለው በተኙበት...
“ሰላም እና ልማትን የሚያውኩ አካሄዶችን ለመከላከል አቅም ተገንብቷል” አቶ መሐመድ እድሪስ
አዲስ አበባ: ነሐሴ 03/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የሰላም ሚኒስቴር" ሰላማችን ማጽናት ለኢትዮጵያ ማንሠራራት" በሚል መሪ መልዕክት ያዘጋጀው ሀገር አቀፍ የሰላም ኮንፈረንስ በአዳማ ከተማ እየተካሄደ ነው።ሰላም ለአንድ ሀገር እድገት ቁልፍ ጉዳይ ነው። የሀገር ልማት፣ አንድነት እና...