አቢሲኒያ ባንክ ባልታሰበው ሲሳይ መርሐ ግብሩ ለዕድለኛው ባለሁለት መኝታ አፓርትመንት አስረከበ።
አዲስ አበባ፡ የካቲት 05/2018ዓ.ም (አሚኮ) ለአምስት ወራት የቆየው የአቢሲኒያ ባንክ የዲጂታል ግብይትን የሚያበረታታው "ያልታሰበው ሲሳይ" መርሐግብር ሁሉንም የዲጂታል ግብይት ተጠቃሚ ሰዎችን በዕጣው አካቶ ጥቅምት 25/2018 ዓ.ም በብሔራዊ ሎተሪ በወጣው ዕጣ ለይቷል።
በዚህ መሠረት መሐመድ ከድር...
የዓድዋ ድል የቅኝ ግዛት ሰንሰለትን በመበጠስ ኢትዮጵያን የነፃነት ተምሳሌት አድርጓታል።
አዲስ አበባ፡ የካቲት 05/2018ዓ.ም (አሚኮ) የዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም ሁለተኛ ዓመትን ምክንያት በማድረግ "የዓድዋ ትሩፋቶች ለዛሬዋ ኢትዮጵያ እና ለነገው ትውልድ" በሚል መሪ መልዕክት የፓናል ውይይት ተካሂዷል።
በውይይቱ ላይ የዓድዋ ድል ለኢትዮጵያ ብቻ ሳይኾን ለመላው ጥቁር...
የአፍሪካ የጋራ ጥቅሞችን ለማረጋገጥ ኢትዮጵያ የበኩሏን ጥረት እያደረገች ነው።
ባሕር ዳር፡ የካቲት 05/2018ዓ.ም (አሚኮ) የኢፌዴሪ የመንግሥት ኮሙዩኒኬሸን አገልግሎት ሚኒስትር ድኤታ ተስፋሁን ጎበዛይ የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤ እና የአፍሪካ ጣሊያን ፎረምን አስመልክቶ መግለጫ ሰጥተዋል።
በመግለጫቸውም ኢትዮጵያ በከተማ የኮሪደር ልማት እና የወንዝ ዳር ልማት ከተሞችን ጽዱ...
የተወዳዳሪ ፓርቲዎች የዕጩዎች ምዝገባ መራዘሙን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ፡፡
ባሕር ዳር: የካቲት 05/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የቅድመ ምርጫ ሥራዎች እና ተያያዥ ጉዳዮችን አስመልክቶ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ሜላተወርቅ ኀይሉ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡
ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የተወዳዳሪ ፓርቲዎች የዕጩዎች ምዝገባ ከጥር 1/2018...
በሱዳን ዘላቂ ሰላም ለማምጣት ሁሉንም ሱዳናውያን አካታች የኾነ የመፍትሔ ጥረት ማድረግ እንደሚገባቸው ጌዲዎን ጢሞቲዎስ...
ባሕር ዳር: የካቲት 05/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ከ48ኛው መደበኛ የአፍሪካ ንብረት ሥራ አስፈጻሚዎች ምክር ቤት ስብሰባ ጎን ለጎን ኢትዮጵያ አባል የኾነችበት የአፍሪካ ኅብረት የሰላም እና ጸጥታ ምክር ቤት ስብሰባ ተካሂዷል።
የምክር ቤቱ የአባል ሀገራት በዋናነት በወቅታዊ...








