ኢትስዊች እና ጀነሲስ አናሊቲክስ በጋራ ለመሥራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራረሙ።

አዲስ አበባ: ኅዳር 17/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ስምምነቱ ዓለም አቀፍ አሠራሮችን በመከተል በኢትዮጵያ የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ሥራ ውስጥ ትልቅ ምዕራፍ የከፈተ መኾኑ ተመላክቷል። ኢትስዊች እና ጀነሲስ አናሊቲክስ ይህን ስምምነት የተፈራረሙት ፈጠራ የታከለበት፣ አስተማማኝ እና ዓለም አቀፍ ተቀባይነት...

“በ2017 በጀት ዓመት በታሪካችን ለመጀመሪያ ጊዜ 470 ሺህ ቶን ቡና ወደ ውጭ ልከናል” ምክትል...

ባሕር ዳር: ኅዳር 16/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ ወደ ብልጽግና በምታደርገው ጉዞ የምትከተለው የዕድገት መርህ አረንጓዴ የዕድገት አቅጣጫን መሠረት ያደረገ መኾኑን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ተናገሩ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባጋሩት መልዕክት ዛሬ...

“ለታላቅ ሀገር፣ ታላቅ የባሕር በር”

ባሕር ዳር: ኅዳር 16/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር በር እስትንፋስ ነው ሀገራት ሕልውናቸውን የሚያኖሩበት፤ የእድገት መንገድ ነው በሥልጣኔ የሚጓዙበት፤ የጠበቀ ምሽግ ነው ሉዓላዊነታቸውን የሚያስጠብቁበት፤ ኢምባሲ ነው ከሌሎች ሀገራት ጋር የሚገናኙበት፤ ፍላጎታቸውን የሚነግሩበት፤ ምኞታቸውን የሚያሳኩበት፤ የሌሎች...

“በደቡብ ምስራቅ እስያ እና በአፍሪካ መካከል ሕዝቦቻችን የሚጠቅም የትብብር ድልድይ እየገነባን ነው” ጠቅላይ ሚኒስትር...

ባሕር ዳር: ኅዳር 16/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የሲንጋፖር ጠቅላይ ሚኒስትር ሎውረንስ ዎንግ ኢትዮጵያን እና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድን (ዶ.ር) አመሰገኑ። ጠቅላይ ሚኒስትር ሎውረንስ ዎንግ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ኢትዮጵያ ባደረግሁት ይፋዊ...

“የሰላም ጥሪውን ተቀብለው የገቡት ዘግይተውም ቢኾን እውነታውን የተረዱት ናቸው” እሸቱ የሱፍ (ዶ.ር)

ባሕር ዳር: ኅዳር 16/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ባለፉት ዓመታት በአማራ ክልል የተፈጠረው የእርስ በእርስ ግጭት የከፋ ሰብዓዊ፣ ምጣኔ ሃብታዊ፣ ፖለቲካዊ እና ማኅበራዊ ሳንካዎችን ፈጥሯል፡፡ ከወትሮው በሰሜን ኢትዮጵያ ተከስቶ በነበረው ግጭት የጦርነት ዳፋ ዋጋ የከፈለው...