“ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የፓን-አፍሪካኒዝም መንፈስ መገለጫ ነው” ፕሬዝዳንት ዊሊያም ሩቶ (ዶ.ር)
ባሕር ዳር፡ ጳጉሜን 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ ፕሮጀክት ተጠናቅቆ እየተመረቀ ነው፡፡ በጉባ እየተካሄደ በሚገኘው ምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ላይ የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች፣ የዓለም አቀፍ እና አሕጉር አቀፍ ድርጅት ተወካዮች እና ጥሪ...
ዛሬ እናንተ ባሰካችሁት የሕዳሴ ግድብ ስኬት አፍሪካ ትኮራለች።
ባሕር ዳር: ጳጉሜን 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ተጠናቅቆ ተመርቋል። በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ የአፍሪካ እና የካሪቢያን ሀገራት መሪዎች ተገኝተዋል።
የባርባዶስ ሪፐብሊክ ጠቅላይ ሚኒስትር ሚያ አሞር ሞትሊ ይህ የኢትዮጵያን እና የአካባቢውን ሕዝብ ያንቀሳቀሰ ታሪክ...
“በደቡብ ሱዳናዊያን ዘንድ ኢትዮጵያዊያን ጎረቤት ብቻ ሳይኾኑ የጋራ ፍላጎት ያላቸው ወንድማማች ሕዝቦች ጭምርም ናቸው”...
ባሕር ዳር: ጳጉሜን 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ ፕሮጀክት ተጠናቅቆ እየተመረቀ ነው፡፡ በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ላይ የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች፣ የዓለም አቀፍ እና አሕጉር አቀፍ ድርጅት ተወካዮች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል፡፡
በሥነ-ሥርዓቱ...
“እኛ ኢትዮጵያውያን አካላችን ሞቶ የማይሞት አሻራ ለማኖር የምንተጋ ሕዝቦች ነን” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ...
ባሕር ዳር: ጳጉሜን 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ታላቁ የኢትዮጵያ የሕዳሴ ግድብ የምረቃ ሥነ ሥርዓት የሀገር ውስጥ እና የውጭ እንግዶች በተገኙበት እየተካሄደ ነው።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ላይ ባስተላለፉት መልዕክት ታሪክ ሰምተናል፤ ታሪክ...
“አድዋ እና ዓባይ”
ባሕር ዳር: ጳጉሜን 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) አድዋ እና ዓባይ ኢትዮጵያዊያን አብረው፣ ድር እና ማግ ኾነው የሠሯቸው ህያው ሐውልቶች ናቸው።
ዓባይ እና ዓድዋ በርካታ የሚያመሳስሏቸው ጉዳዮችም ያሏቸው የማይፋቁ አሻራዎች ሊባሉ ይችላሉ።
አድዋ የቅኝ ግዛት ቅዠትን ያመከንበት ሲኾን...