ሕንድ ለኢትዮጵያ የልማት ጉዞ ድጋፍ እንደምታደርግ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ገለጹ።
ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች እና የፌዴሬሽን ምክር ቤቶች 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን የጋራ ስብሰባ ላይ ንግግር አድርገዋል፡፡
በንግግራቸውም፤ የኢትዮጵያ እና ህንድ ግንኙነት...
“የሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር የኢትዮጵያ ጉብኝት ኢትዮጵያ የባለብዙ-ዋልታ ዓለም ግንባታ ውስጥ ያላትን ቁልፍ ሚና ያረጋገጠ...
ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ)የሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ የኢትዮጵያ ጉብኝት ኢትዮጵያ የባለብዙ-ዋልታ ዓለም ግንባታ ውስጥ ያላትን ቁልፍ ሚና ያረጋገጠ ነው ሲል የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለጸ። የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት የሕንዱ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ...
የግብርና ሚኒስቴር ተሽከርካሪዎችን ለክልሎች አስረከበ።
አዲስ አበባ: ታኅሣሥ 06/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ግብርና ሚኒስቴር 267 የመስክ ተሽከርካሪዎች፣ 1 ሺህ 854 ሞተር ሳይክሎች፣ 2 ሺ 289 ፓምፖች እና ሌሎች መገልገያዎችን ለ12 ክልሎች እና ለሁለቱ ከተማ አሥተዳደሮች በድጋፍ አስረክቧል።
በርክክቡ ወቅት ንግግር ያደረጉት...
ዘምዘም ባንክ አክሲዮን ማኅበር ከታክስ በፊት ከ1 ነጥብ 2 ቢሊዮን ብር በላይ ትርፍ ማስመዝገቡን...
አዲስ አበባ: ታኅሣሥ 05/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ዘምዘም ባንክ አክሲዮን ማኅበር 5ኛ መደበኛ 4ኛ አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤውን አካሂዷል።
ባንኩ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት የላቀ አፈጻጸም ማስመዝገቡን የባንኩ የዳይሬክተሮች ቦርድ አስታውቋል።
የዘምዘም ባንክ አክሲዮን ማኅበር የቦርድ ሰብሳቢ ናስር...








