“ኢትዮጵያ ዛሬ ላይ ነገዋን እየሠራች ነው!” የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት
ባሕር ዳር: ጳጉሜን 5/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ ነገዋን ዛሬ ላይ ለመሥራት እያደረገች ያለውን ጥረት እና የተመዘገቡ ስኬቶችን ለማስተዋወቅ 5ኛዉን የጳጉሜን ቀን “የነገዉ ቀን” በሚል ስያሜ እና “ዲጂታል ኢትዮጵያን እውን ማድረግ” በሚል መሪ መልእክት እያከበረች...
“ነገን እጅግ የተሻለ ለማድረግ ተነሥተናል” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)
ባሕር ዳር፡ ጳጉሜን 05/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ጳጉሜን አምስት የነገው ቀንን ምክንያት በማድረግ መልዕክት አስተላልፈዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ትናንትን በመጠቀምና በማረም፣ ዛሬ ላይ ተግተን በመሥራት፣ ነገን እጅግ...
ተባብረን በመሥራት የትኛውንም ልማት ማሳካት እንችላለን።
ፍኖተ ሰላም: ጳጉሜን 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የምዕራብ ጎጃም ዞን አሥተዳደር ጳጉሜ 4 የማንሠራራት ቀንን ''ዘላቂ ልማት ለሀገራዊ ማንሠራራት'' በሚል መሪ መልዕክት የዞኑ አመራሮች እና መንግሥት ሠራተኞች፣ የመከላከያ ሠራዊት አመራሮች እና አባላት በተገኙበት በፓናል ውይይት...
ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የዘመኑ ትውልድ የጋራ እና የወል እውነት መኾኑን ርእሰ መሥተዳድር አረጋ...
ባሕር ዳር: ጳጉሜን 4/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ የታላቁ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ ምረቃን አስመልክቶ የእንኳን ደስ ያላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
ሕዳሴ የሀገራችን የማንሰራራት ጅማሮ ማሳያ፤ የዘመኑ ትውልድ የጋራ እና የወል እውነት ነው ያሉት ርእሰ...
“የሕዳሴ ግድቡ የታሪካችን እጥፋት እና ኢትዮጵያን ወደ ከፍታ የሚወስድ ፕሮጀክት ነው” የብሔራዊ መረጃ እና...
ባሕር ዳር: ጳጉሜን 4/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የሕዳሴ ግድቡ የታሪካችን እጥፋት እና ኢትዮጵያን ወደ ከፍታ የሚወስድ ፕሮጀክት መኾኑን የብሔራዊ መረጃ እና ደኅንነት አገልግሎት አስታወቀ።
የብሔራዊ መረጃ እና ደኅንነት አገልግሎት የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ በመጠናቀቁ የተሰማውን ደስታ ገልጿል፡፡
የብሔራዊ...








