“አሚኮ ለሀገር እድገት የሚበጅ የመገናኛ ብዙኀን አገልግሎት እየሰጠ የሚገኝ ጠንካራ ተቋም ነው” ሚኒስትር ዴኤታ...

ባሕር ዳር: ኅዳር 22/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የቱሪዝም ሚኒስቴር መሪዎች፣ የሰሜን ወሎ ዞን ላስታ ወረዳ እና የቅዱስ ላሊበላ ከተማ አሥተዳደር የሥራ ኀላፊዎች፣ የሃይማኖት አባቶች፣ የማኅበረሰብ ተወካዮች እና የቱሪዝም ባለሙያዎች በአማራ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች እየተዘዋወሩ የልማት...

አምባሳደር በትረ መንግሥቱ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ኀላፊ ሚኒስትር ዴኤታ ኾነው ተሾሙ።

ባሕር ዳር፡ ኅዳር 22/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ከህዳር 23/2018 ዓ.ም ጀምሮ አምባሳደር በትረ መንግስቱን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ኀላፊ ሚኒስትር ዴኤታ አድርገው ሹመዋል። መረጃው የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ነው። የአሚኮ ዲጂታል...

በሀገር አቀፍ ደረጃ የተጀመረውን የኅብረት ሥራ ማኅበራት ሪፎርም ወደ ተግባር መቀየር ያስፈልጋል።

ባሕር ዳር: ኅዳር 22/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ኅብረት ሥራ ኮሚሽን “ኅብረት ሥራ ስለኢትዮጵያ” በሚል መሪ መልዕክት ለኅብረት ሥራ አመቻች ባለሙያዎች በባሕር ዳር ከተማ ሥልጠና እየሰጠ ነው። የኢትዮጵያ ኅብረት ሥራ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር አብዱ ሙመድ የኅብረት...

ኤችአይቪ ኤድስን በመከላከል ጤናማ ትውልድ መገባት ያስፈልጋል።

ገንዳ ውኃ: ኅዳር 22/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኤች አይ ቪ ኤድስ ቀን በዓለም ለ38ኛ ጊዜ፣ በሀገራችን ደግሞ ለ37ኛ ጊዜ እየተከበረ ነው። በምዕራብ ጎንደር ዞን በገንዳ ውኃ ከተማም ተከብሯል። የኤች አይ ቪ ኤድስን ቀን ሲያከብሩ ያገኘናቸው አቶ...

አፍላ ወጣት እና ወጣት ሴቶች የኤች አይ ቪ ኤድስ ተጋላጮች በመኾናቸው በትኩረት መሥራት ያስፈልጋል።

አዲስ አበባ: ኅዳር 22/2018 ዓ.ም (አሚኮ) "ተግዳሮቶችን በመቋቋም የኤች አይ ቪ ኤድስ ምላሽን ዘላቂነት እናረጋግጥ" በሚል መሪ መልዕክት ዓለም አቀፍ የኤች አይ ቪ ኤድስ ቀን በአዲስ አበባ ከተማ ተከብሯል። እ.ኤ.አ በ2024 በዓለም አቀፍ ደረጃ 40...