“የታላላቆቻችንን በዓል የምናከብረው የእነርሱን አርአያ ለመከተል ምክንያት እንዲሆነን ነው” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)

ባሕር ዳር፡ ነሐሴ 28/2017 ዓ.ም (አሚኮ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ለመውሊድ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላልፈዋል። እንኳን ለ1500ኛው የመውሊድ በዓል አደረሳችሁ፡፡ የታላላቆቻችንን በዓል የምናከብረው የእነርሱን አርአያ ለመከተል ምክንያት እንዲሆነን ነው፡፡ ምን እንደሠሩ? ምን እንዳስተማሩ? ምን...

በሕዳሴው ግድብ ላይ የታየው የአንድነት መንፈስ በሌሎች ሀገራዊ ጉዳዮች ላይም ሊደገም ይገባል።

በሕዳሴው ግድብ ላይ የታየው የአንድነት መንፈስ በሌሎች ሀገራዊ ጉዳዮች ላይም ሊደገም ይገባል። ባሕር ዳር፡ ነሐሴ 28/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያውያን አንድነት የታየበት እና የአፍሪካውያን ጭምር ኩራት የኾነው የታላቁ የኢትዮጵያ የሕዳሴ ግድብ ሊመረቅ ጥቂት ጊዜ ቀርተውታል። ግድቡ...

የኅብረት ሥራ ማኅበራት ሪፎርሙ ጠንካራ፣ ተወዳዳሪ እና አካታች ማኅበራትን ለመፍጠር አግዟል።

የኅብረት ሥራ ማኅበራት ሪፎርሙ ጠንካራ፣ ተወዳዳሪ እና አካታች ማኅበራትን ለመፍጠር አግዟል። አዲስ አበባ፡ ነሐሴ 28/2017 ዓ.ም (አሚኮ)የኢትዮጵያ ኅብረት ሥራ ኮሚሽን የ2017 ዓ.ም የተግባር አፈጻጸም እና የ2018 ዓ.ም የዕቅድ ግምገማ መድረክ እያካሄደ ነው። በመድረኩ ላይ መልእክት...

ታላቁ የኢትዮጵያ የሕዳሴ ግድብ የኢትዮጵያውያን ዳግማዊ ዓድዋ

አዲስ አበባ፡ ነሐሴ 28/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ ታላቁን ፕሮጀክት የሕዳሴ ግድብን ልታስመርቅ ሸር ጉድ እያለች ነው። ከአሚኮ አዲስ ኤፍ ኤም 103 ነጥብ 5 ጋር ቆይታ ያደረጉት በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ግንኙነት እና የሰላም...

በደቅ ደሴት የተገነባው ወደብ የጎብኝዎችን እንቅስቃሴም ያሳድጋል።

በደቅ ደሴት የተገነባው ወደብ የጎብኝዎችን እንቅስቃሴም ያሳድጋል። ባሕር ዳር: ነሐሴ 28/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የጣና ሐይቅ የጥበብ፣ የእምነት እና የታሪክ ማኅደር ሲኾን አያሌ ተፈጥሯዊ እና ሰው ሠራሽ መዳረሻዎችም አሉት። በጣና ሐይቅ ውስጥ ከሚገኙት ደሴቶች መካከል...