“ሀቋን ትጠይቃለች፣ የነበራትን ታስመልሳለች”
ባሕር ዳር: ኅዳር 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የጠየቀችው የነበራትን፣ ሥልጣኔዋ ያበበበትን፤ ገናና የኾነችበትን ነው። ቀይ ባሕር መስታውት ነው። የኢትዮጵያ መልክ የሚገለጥበት፤ ቀይ ባሕር ጮራ ነው የኢትዮጵያ ሥልጣኔ የበራበት፤ ቀይ ባሕር ጎዳና ነው ወጪ ወራጁ የተመላለሰበት፤...
ከተሞችን የእድገት እና የብልጽግና ማዕከል ለማድረግ ትኩረት ተሠጥቷል።
አዲስ አበባ: ኅዳር 07/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በሰመራ ሎጊያ ከተማ የሚካሄደው የከተሞች ፎረም ሁለተኛ ቀኑን ይዟል። በፎረሙ የተለያዩ ሁነቶች በመሥተናገድ ላይ ናቸው።
በፎረሙ ዙሪያ አስተያየት የሰጡት የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ በ10ኛው የከተሞች ፎረም ከ143...
”ሙስሊም ወጣቶች አፍላ ጉልበታቸውን እና እውቀታቸውን አዋሕደው ለሀገራቸው ልማት ሊሠሩ ይገባል” አቶ ይርጋ ሲሳይ
ባሕር ዳር: ኅዳር 07/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ሙስሊም ወጣቶች ካውንስል በባሕር ዳር ተመሥርቷል። የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ጎሹ እንዳላማውን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣናት ተገኝተዋል።
በሥነ ሥርዓቱ መልዕክት ያስተላለፉት በብልጽግና ፓርቲ...
ከውጭ የሚገቡ የተቀነባበሩ የወተት ውጤቶችን ለማሰቀረት እየተሠራ ነው።
አዲስ አበባ: ኅዳር 07/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የምሥራቅ ጉራጌ ዞን ግብርና መምሪያ ምክትል ኀላፊ ሁሴን አልዬ (ዶ.ር) ባለፉት አራት ዓመታት በተሠሩ የሌማት ትሩፋት ሥራዎች የእንስሳት ሃብት ላይ ውጤቶች ተመዝግበዋል ብለዋል።
በተለይም በወተት መንደር...
“በኮምቦልቻ ከተማ ለሰው ተኮር ተግባራት የተሰጠው ትኩረት የሚደነቅ ነው” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
ባሕር ዳር: ኅዳር 07/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፣ ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ እና ሌሎች ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች በኮምቦልቻ ከተማ አሥተዳደር የልማት ሥራዎችን ጎብኝተዋል።
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት በኮምቦልቻ...








