የውኃ ፖለቲካ፣ የቀይ ባሕር ተዋንያን እና የኢትዮጵያ ዲፕሎማሲ
ባሕር ዳር: ኅዳር 09/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአፍሪካ ቀንድ ቀጣና" ስምን መልአክ ያወጣዋል" እንዲሉ የቀጣናው ቀንደኛ ተዋንያኖች እጅግ በርካታ ናቸው፡፡ የተዋንያኑ መበራከት ብቻ ሳይኾን ፍላጎቶቻቸውም ጉራማይሌ የሚባል ዓይነት ነው፡፡
ኢትዮጵያ፣ ኤርትራ፣ ሶማሊያ እና ጅቡቲን ያካካተተው...
የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም ለማስጠበቅ ብቃት ያለው የጸጥታ ኃይል መገንባት ያስፈልጋል።
ባሕር ዳር: ኅዳር 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) "ከጂኦ ስትራቴጂክ ኩስምና ወደ ላቀ ቁመና" በሚል መሪ መልዕክት ለአማራ ክልል ፖሊስ አመራሮች የአቅም ግንባታ ሥልጠና እየተሠጠ ነው።
በሥልጠናው ማስጀመሪያ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ...
የቱሪዝም መዳረሻዎችን በማልማት ስኬታማ ሥራዎችን መሥራቱን የምሥራቅ ጉራጌ ዞን አስታወቀ።
አዲስ አበባ: ኅዳር 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በዞኑ ያለውን ምቹ ሁኔታ ተጠቅመው አልሚዎች በተለያዩ ዘርፎች እንዲሠማሩ የምሥራቅ ጉራጌ ዞን ጥሪ አቅርቧል።
የምሥራቅ ጉራጌ ዞን ዋና አሥተዳዳሪ ሙስጠፋ ሀሰን ዞኑ ከተመሠረተ አጭር ጊዜ ቢኾንም በርካታ ሥራዎች ተከናውነዋል...
መሶብ የአንድ አገልግሎት ማዕከል ዜጎች ክብራቸው ተጠብቆ እና ሳይንገላቱ ተጠቃሚ እንዲኾኑ የሚያስችል ነው።
አዲስ አበባ: ኅዳር 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ከ10ኛው የከተሞች ፎረም ጎን ለጎን የተለያዩ ሁነቶች በሰመራ ሎጊያ ከተማ እየተከናወኑ ይገኛሉ። ዛሬ በሰመራ ሎጊያ ከተማ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ሥራ ጀምሯል።
በመሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት የፋይዳ መታወቂያ፣ የንግድ...
የማርበርግ በሽታን ለመቆጣጠር ልዩ ክትትል እየተደረገ መኾኑን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።
አዲስ አበባ: ኅዳር 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በኢትዮጵያ ተከሰተ የተባለውን የማርበርግ ቫይረስ በተመለከተ የጤና ሚኒስቴር ለመገናኛ ብዙኀን ማብራሪያ ሰጥቷል።
ይህ በሽታ በዓለም ላይ የተገኘው እ.ኤ.አ በ1963 ጀርመን ማርበርግ ከተማ ነበር።
የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ በኢትዮጵያ የማርበርግ...








