ተባብረን በመሥራት የትኛውንም ልማት ማሳካት እንችላለን።
ፍኖተ ሰላም: ጳጉሜን 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የምዕራብ ጎጃም ዞን አሥተዳደር ጳጉሜ 4 የማንሠራራት ቀንን ''ዘላቂ ልማት ለሀገራዊ ማንሠራራት'' በሚል መሪ መልዕክት የዞኑ አመራሮች እና መንግሥት ሠራተኞች፣ የመከላከያ ሠራዊት አመራሮች እና አባላት በተገኙበት በፓናል ውይይት...
ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የዘመኑ ትውልድ የጋራ እና የወል እውነት መኾኑን ርእሰ መሥተዳድር አረጋ...
ባሕር ዳር: ጳጉሜን 4/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ የታላቁ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ ምረቃን አስመልክቶ የእንኳን ደስ ያላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
ሕዳሴ የሀገራችን የማንሰራራት ጅማሮ ማሳያ፤ የዘመኑ ትውልድ የጋራ እና የወል እውነት ነው ያሉት ርእሰ...
“የሕዳሴ ግድቡ የታሪካችን እጥፋት እና ኢትዮጵያን ወደ ከፍታ የሚወስድ ፕሮጀክት ነው” የብሔራዊ መረጃ እና...
ባሕር ዳር: ጳጉሜን 4/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የሕዳሴ ግድቡ የታሪካችን እጥፋት እና ኢትዮጵያን ወደ ከፍታ የሚወስድ ፕሮጀክት መኾኑን የብሔራዊ መረጃ እና ደኅንነት አገልግሎት አስታወቀ።
የብሔራዊ መረጃ እና ደኅንነት አገልግሎት የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ በመጠናቀቁ የተሰማውን ደስታ ገልጿል፡፡
የብሔራዊ...
” የሕዳሴ ግድብ አበርክቶ ለሌሎች ሀገራትም የሚተርፍ ነው” የውጭ ሀገራት የፖለቲካ ጉዳይ ተንታኞች
ባሕር ዳር: ጳጉሜን 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የሚኖረው አበርክቶ ከኢትዮጵያ ባለፈ ለሌሎችም ሀገራት እንደሚተርፍ ዩጋንዳውያን እና ኬንያውያን የፖለቲካ ጉዳይ ተንታኞች ተናግረዋል።
ሞሰስ ክሪስፐስ ኦኬሎ ይባላሉ። እኝህ ዩጋንዳዊ መቀመጫውን ደቡብ አፍሪካ በአደረገ የአፍሪካ...
“የተፋሰሱ የላይኛው እና የታችኛው ሀገራት ያለፉ ዘመናትን ልዩነቶች በማጥበብ በጋራ እና በመቀራረብ መሥራት ይገባቸዋል”...
ባሕር ዳር፡ ጳጉሜን 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ ፕሮጀክት ተጠናቅቆ ተመርቋል፡፡ በጉባ በተካሄደው ምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ላይ የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች፣ የዓለም አቀፍ እና አሕጉር አቀፍ ድርጅት ተወካዮች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች...