56ኛው የአፍሪካ የፋይናንስ፣ የፕላን እና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስትሮች ጉባኤ በዝምባዌ ይካሄዳል።
ባሕር ዳር: ታኅሳስ 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የገንዘብ ሚኒስትሩ አሕመድ ሽዴ አዲሱን በቅርቡ የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ዋና ጸሐፊ ኾነው የተሾሙትን ክላቨር ጋቴቴን በጽሕፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል።
የገንዘብ ሚኒስትሩ እና የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ዋና ጸሐፊው ኢትዮጵያ እና የአፍሪካ...
“ግብፅ ወደ ስምምነት እና ትብብር የሚደረገውን ጉዞ ተቃውማ መንገድ ዘግታለች” የኢፌዴሪ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 10/2016 ዓ.ም (አሚኮ በታላቁ የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ አራተኛው ዙር የሦስትዮሽ ድርድር ዙሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መግለጫ ሰጥቷል።
መግለጫው ኢትዮጵያ፣ ግብፅ እና ሱዳን አራተኛውን ዙር የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የሦስትዮሽ ድርድር ላለፉት...
“ድርድሩ በህዳሴ ግድብ የውኃ ሙሌትና አለቃቀቅ ደንቦችና መመሪያዎች ላይ ስምምነት ለመድረስ ያለመ ነው” ...
ባሕር ዳር፡ ታኅሣሥ 08/2016 ዓ.ም (አሚኮ) 4ኛው ዙር የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የሶስትዮሽ ድርድር በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል፡፡
የኢትዮጵያ፣ ግብፅ እና ሱዳን የሶስትዮሽ ድርድር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) እና ፕሬዚዳንት አብዱል ፈታህ...
በኢትዮጵያ፣ ግብጽ እና ሱዳን መካከል 4ኛው ዙር የሦስትዮሽ ድርድር ዛሬ በአዲስ አበባ ተጀመረ።
ባሕር ዳር: ታኅሳሥ 08/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የሦስትዮሽ ድርድሩ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) እና ፕሬዚዳንት አብዱል ፈታህ አል-ሲሲ ባለፈው ሐምሌ ወር መጀመሪያ አካባቢ ተገናኝተው የሰጡትን የጋራ መግለጫ ተከትሎ እየተካሄደ ያለ ነው ተብሏል፡፡
የሁለቱ ሀገራት መሪዎች የሦስቱ...
ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ በፆታዊ ጥቃት ላይ በሚመክረው መድረክ ለመካፈል ደቡብ አፍሪካ ገቡ።
ባሕር ዳር: ኅዳር 18/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ በሴቶች እና ልጃገረዶች ላይ የሚደርሰውን ፆታዊ ጥቃት ለማስቆም በሚመክረው ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ ደቡብ አፍሪካ ፕሪቶሪያ ገብተዋል፡፡
ጉባዔው ትናንት የተጀመረ ሲሆን እስከዛሬ እንደሚቀጥል በደቡብ አፍሪካ የሚገኘው የኢትዮጵያ...