ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ መጠናቀቅ የአፍሪካ ቀንድን የበለጠ እንደሚያስተሳስር ኬንያውያን ምሁራን ገለፁ።
ባሕር ዳር፡ ሰኔ 16/2012 ዓ.ም (አብመድ) ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ለቀጣናዊ ትብብር አስፈላጊ መሆኑን ኬንያውያን ምሁራን አስታውቀዋል፡፡
“ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ለቀጣናዊ ልማት እና ውህደት ያለው ጠቀሜታ” በሚል ርዕስ በናይሮቢ ከሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ጋር በመተባበር...
ምሥራቅ አፍሪካ የበረሃ አንበጣ ወረራ ስጋት ተደቅኖበታል፡፡
ባሕር ዳር፡ ሰኔ 12/2012 ዓ.ም (አብመድ) እንደሌላው የዓለም ክፍል በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ እየተፈተነ የሚገኘው የምሥራቅ አፍሪካ ቀጣና በበረሃ አንበጣ ወረርሽኝ ለሦስተኛ ጊዜ መጋለጡ ታውቋል፡፡ ሲ ጂ ቲ ኤን እንደዘገበው የበረሃ አንበጣው በቢሊዮኖች የሚቆጠር ሆኖ በኬንያ...
የሦስትዮሽ ድርድሩ ዛሬ በኢትዮጵያ መሪነት እንደሚቀጥል ሚኒስቴሩ አስታወቀ፡፡
ባሕር ዳር፡ ሰኔ 09/2012 ዓ.ም (አብመድ) የኢፌዴሪ ውኃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር በሕዳሴ ግድቡ ጉዳይ ለ5ኛ ቀናት የተካሄደውን የሦስትዮሽ ድርድር አስመልክቶ መግለጫ አውጥቷል፡፡
የ5ኛ ቀን ድርድሩ በግብጽ መሪነት መካሄዱን፣ ሦስቱም ሀገራት በሕዳሴ ግድቡ የመጀመሪያ ዙር ውኃ...
ጋና ከቤት ውጭ በሚደረጉ እንቅስቃሴዎች የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ መልበስን አስገዳጅ አደረገች፡፡
ባሕር ዳር፡ ሰኔ 08/2012 ዓ.ም (አብመድ) ምዕራብ አፍሪካዊቷ ሀገር ጋና ሰዎች የፊት ጭምብል (ማስክ) ሳያደርጉ እንዳይወጡ አስገዳጅ መመሪያ አስተላልፋለች፡፡
የቫይረሱ ስርጭት እየጨመረ መምጣቱ ዜጎች በተለይ ከቤት ሲወጡ የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ሳይለብሱ እንዳይንቀሳቀሱ አስገዳጅ እንዲሆን ምክንያት...
ግብጽ ከመጪው ሐምሌ ጀምሮ ወደ ዓለም አቀፍ በረራ ልትመለስ መሆኗን ገለጸች፡፡
ባሕር ዳር፡ ሰኔ 08/2012 ዓ.ም (አብመድ) የግብጽ ዓየር መንገድ ከመጪው ሐምሌ ጀምሮ ሁሉንም የአውሮፕላን ማረፊያዎቹን ለዓለም አቀፍ በረራዎች ክፍት እንደሚያደርግ አስታውቋል፡፡
የሀገሪቱ ሲቪል አቪዬሽን ሚኒስትር ትናንት ሰኔ 7/2012 ዓ.ም እንደገለጹት በኮሮናቫይረስ መስፋፋት ምክንያት የተዳከመው የቱሪዝም...








