ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ ለትንሣኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ።

16

 

ባሕር ዳር: ሚያዝያ 03/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ ለትንሣኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።

ፕሬዝዳንቱ በማኀበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት
እንኳን ለኢየሱስ ክርስቶስ በዓለ ትንሣኤ በሰላም እና በጤና አደረሳችሁ ብለዋል። በዓሉ የተባረከ በዓል እንዲኾንም ተመኝተዋል።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous article“እኛን ግን የትንሣኤው ጌታ አስተምሮናል” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
Next article“ትንሣኤያችንንም በትንሣኤው አበሰረ” ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ