
ባሕር ዳር፡ መጋቢት 29/2018 (አሚኮ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) የትግራይ ክልልን ዓመታዊ አፈጻጸም ገምገመዋል።
ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት የተገኘው መረጃ እንደሚያመላክተው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ዛሬ ጠዋት በትግራይ ክልል ጊዜያዊ አሥተዳደር ፕሬዝዳንት ሌትናል ጄኔራል ታደሰ ወረደ ዓመታዊ የአፈጻጸም ሪፖርት ቀርቦላቸው በውጤቶቹ ላይ ግምገማ እና ውይይት ተደርጓል።
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!
