በአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ እየተካሄደ ነው።

4
ባሕር ዳር: መጋቢት 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) “አዲስ አበባን አዲሲቷ አበባ ያደረጋት የመጋቢት 24 ድል ነው” በሚል መሪ መልዕክት በአዲስ አበባ ሕዝባዊ የድጋፍ ሰለፍ እየተካሄደ ነው።
የመጋቢት 24 ለትውልድ ታሪክ፣ ለሀገር ደግሞ አዲስ ተስፋን የወለደ የወጣቶች ትግል ፍሬ ያፈራበት መኾኑ ተገልጿል።
ለውጡ የሕዝብን እርካታ ከፍ ያደረገ መኾኑንም ተነስቷል። የተገኘውን ድል ከማስጀመር ባለፈ ዘላቂነቱን ማረጋገጥ ቁልፍ ተግባር መኾኑም ተገልጿል።
የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!
Previous article“መጋቢት ለፖለቲካችን የልዩ ታሪክ ወር ነው” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
Next articleኢትዮጵያ ዐዲሲቷ የተስፋ ዓድማስ ናት።