“ጎንደር ጥንታዊነትን ከዘመናዊነት እንደሰምና ወርቅ ያስማማች ልዩ ከተማ ናት።” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

14
የታሪክ ማህደር፣ የኪነ-ጥበብና የሥልጣኔ መፍለቂያ በሆነችው ታሪካዊቷ ጎንደር ከተማ ገብተናል።
​ጎንደር የኢትዮጵያ የልዕልና ምልክት፣ የኅብረ-ብሔራዊነት ማሳያና ጥንታዊነትን ከዘመናዊነት እንደሰምና ወርቅ ያስማማች ልዩ ከተማ ናት።
በዐፄ ቴዎድሮስ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ለተደረገልን እጅግ ደማቅና ክብር የተሞላበት አቀባበል ለአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ፣ ለክልሉ ከፍተኛ አመራሮች፣ ​ለከተማዋ መስተዳድር የሥራ ኃላፊዎች፣ ​እንዲሁም “እንግዳ የእግዚአብሔር ነው” በሚለው ለጋስና አስተዋይ ማንነቱ ለታወቀው ኩሩው የጎንደር ሕዝብ ​ልባዊ ምስጋናዬን አቀርባለሁ።
የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን
Previous articleመንግሥት ነዳጅ ቆጥቡ እንጂ የትራንስፖርት ታሪፍ ጨምሩ አላለም።
Next articleየምስሎችን እውነት መኾን አለመኾን እንዴት እናጣራ?