
ባሕር ዳር:መጋቢት 09/2018 ዓ.ም
+601
+993
+371
+370
+255
+375
+381
አጭበርባሪዎቹ በእነዚህ ኮድ በሚጀምሩ ስልኮች እየደወሉ ዘረፋ እና ማጭበርበር እየፈጸሙ ነው።
የኮምፒውተር ሶፍትዌሮችን በመጠቀም በሺህ ለሚቆጠሩ ስልኮችን በአንድ ጊዜ ይደውላሉ። ጥሪው አንድ ጊዜ ጠርቶ የሚዘጋ ሲኾን መልሰው ሲደውሉ በሴኮንድ ውስጥ በስልክ ላይ ያለው ካርድ ሟጠው ይወስዳሉ።
እንደ መፍትሄ፦ መልሶ አለመደወል እና መልዕክትም አለመላክ በተጨማሪም የተደወለውን ቁጥሩ “Block” ማድረግ ይመከራል።
የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!
