
አዲስ አበባ፡ መጋቢት 06/2018 ዓ.ም(አሚኮ) የሲዳማ የዘመን መለወጫ በዓል ፍቼ ጫምባላላ በድምቀት እየተከበረ ነው።
የበዓሉ ተዳሚዎች አዲሱን ዓመት ለመቀበል ፍቼ ጄጅ ፣ አይዴ ጫምባላላ እያሉ በጋራ በሶሬሳ ጉዱማሌ ላይ ተገናኝተዋል።
ዘጋቢ:- ድልነሳ መንግሥቴ
የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!
