
ወልዲያ: የካቲት 28/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በሰሜን ወሎ ዞን የራያ ሕዝብ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የወሰነውን ውሳኔ የሚደግፍ ሕዝባዊ ሰላማዊ ሰልፍ እያካሄደ ነው።
በቆቦ ከተማ እየተካሄደ ባለው ሰልፍ የራያ አላማጣ፣ የራያ ባላ፣ የዛታ ፣ የኦፍላ ወረዳዎች፣ የአላማጣ ከተማ እና የኮረም ከተማ ነዋሪዎች እየተሳተፉ ነው።
የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የወሰነው ውሳኔ ተግባራዊ እንዲኾን እንደሚደግፉም በሰልፉ ገልጸዋል።
የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!
