የልዩ ዘመቻዎች ዕዝ የምሥረታ ክብረ በዓል በልዩ ልዩ ዝግጅቶች በወንዶ ገነት እየተከበረ ነው።

37

 

ባሕር ዳር: የካቲት 14/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የልዩ ዘመቻዎች ዕዝ 65ኛ ዓመት የምሥረታ በዓል ወታደራዊ ዝግጅት አካል የኾነው በየብስ ላይ የአየር ወለድ ላይ ዝላይ በወንዶ ገነት እየተካሄደ ይገኛል።

የልዩ ዘመቻዎች ዕዝ 65ኛ ዓመት የምሥረታ በዓል በሲዳማ ክልል በሐዋሳ ከተማ ከየካቲት 07/2018 ዓ.ም ጀምሮ በተለያዩ ወታደራዊ ሁነቶች መከበሩን እንደቀጠለ ነው።

ዘጋቢ፦ በለጠ ታረቀኝ

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous article“የራስ ታሪክን እና ሃብት በእሳት ማውደም ኢትዮጵያዊ ነኝ ከሚል አካል አይጠበቅም” የደብረ ታቦር ከተማ ነዋሪዎች
Next articleየገራይን ሐይቅ ለማዳን ምን እየተሠራ ነው?