“ከትግራይ ሕዝብ ጋር ትናንትም ዛሬም ነገም ግጭት የለንም” ሰልፈኞች

83
ባሕር ዳር: ጥር 25/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን የተለያዩ አካባቢዎቾ ሕዝባዊ ሰላማዊ ሰልፍ እየተካሄደ ነው።
በዞኑ በሚገኙ በአራቱም ወረዳዎች እና በአምስቱም ከተማ አስተዳደሮች የሕውሀትን ዳግም ወረራ እና ጦርነት በመቃዎም ሕዝባዊ ሰላማዊ ሰልፍ እየተካሄደ ነው።
“ከትግራይ ሕዝብ ጋር ትናንትም ዛሬም ነገም ግጭት የለንም” የሚል መልዕክት የያዙት ሰልፈኞቹ የጥፋት ኃይሉ እኩይ ሴራ ግን በኢትዮጵያ ፍርስራሽ ላይ የትግራይ ሪፐብሊክን መገንባት ነው ብለዋል።
ሰልፈኞቹ ለዳግም “እምቢ ለዳግም ባርነት” በሚል መሪ ሃሳብ ኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያዊነት ያሸንፋል የሚሉ ሀገራዊ ድምጾችን እያስተጋቡ ነው።
የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!
Previous articleጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ከዩናይትድ ኪንግደም የኮመንዌልዝ፣ ልማት ጉዳዮች እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ይቬት ኩፐር ጋር ተወያዩ።
Next article‎የገና እና የጥምቀት በዓላት ለክልሉ የቱሪዝም እንቅስቃሴ መነቃቃት ከፍተኛ አስተዋጽኦ አበርክተዋል፡፡