
ባሕር ዳር: ጥር 11/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር ዳር እና ሰሜን ጎጃም አሕጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ እና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል ብጹዕ አቡነ አብርሃም በባሕር ዳር ከተማ ጣና ሐይቅ ዳር በሚገኘው ባሕረ ጥምቀት ጸሎተ ቡራኬ አከናውነዋል።
ሌሎች የጥምቀት በዓል ሥነ ሥርዓቶች እንደቀጠሉ ናቸው።
የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን
