ሀገርዎትን ይዎቁ

3
ሰባት ዓመታት። ሦስት የጠቅላይ ሚኒስትር የሥራ ፈለጎች- ገበታ ለሸገር፣ ገበታ ለሀገር እና ገበታ ለትውልድ።
እጅግ ብዙ ሥራ የጀመሩ እና በመጠናቀቅ ላይ ያሉ የአዳዲስ መዳረሻዎች ልማት። ሁሉም የኢትዮጵያን እጅግ ልዩ የተፈጥሮ እና የባሕል ሃብት የሚያሳዩ ሥፍራዎች።
ይኽቺ ድንቅ ሀገር ለጎብኝዎች አሳይተው የማይጨርሱት የተትረፈረፈ ሃብት ባለቤት ናት።
ጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት
Previous articleየአምሳለ ዮርዳኖስ ጥምቀት በላሊበላ
Next articleየጥምቀት አከባበር ከትናንት እስከ ዛሬ።